News

የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ኦዲተሮች የፋይናሺልና ክዋኔ ኦዲት ሂደትና አተገባበርን በሚመለከት የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከሰኔ 22 -25 ቀን 2016 ዓ.ም ለ 4 Read More

News
Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የልምድ ማጋራት ተግባሩን ቀጥሏል ፌ.ዋ.ኦ፡ ሰኔ 19 ቀን 2016፡- የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች እና ሌሎች የስራ ኃላፊዎች እያደረገ ያለውን የልምድና ተሞክሮ Read More

News
Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ያቀረቡትን የ2015 የኦዲት ሪፖርት አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ ፌ.ዋ.ኦ፡ሰኔ 14 ቀን 2016፡- የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ የመ/ቤቱን የ2015 በጀት ዓመት የፋይናንስና Read More

News
Posted on

የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመ/ቤቱ የ2015/2016 የኦዲት ተግባር አፈጻጸም ውጤታማ መሆኑን ገለጸ ፌ.ዋ.ኦ፡ ሰኔ 11 ቀን 2016፡- የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በ2015/2016 ኦዲት አመት በተለያዩ ተቋማት ላይ ያካሄዳቸው ኦዲቶች አፈጻጸም እቅዱን Read More

News

የቅድመ አዋጭነት ጥናት ባለመደረጉ በመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ላይ ዘርፈ ብዙ ክፍተቶች መፈጠራቸው ተገለጸ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር እየተገነቡ ባሉ ሁለት የመንገድ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ላይ በ2014/2015 በጀት ዓመት ያካሄደውን የክዋኔ ኦዲት አስመልክቶ ጥር 15 ቀን 2016 ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ይፋዊ Read More

News

የአገልግሎት መ/ቤቱ የኦዲት ግኝቶችን የማስተካከል ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተገለጸ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት ላይ በ2014 በጀት ዓመት እና ቀደም ባሉት ጊዚያት ባካሄዳቸው ኦዲቶች መሰረት የታዩ ግኝቶችን ለማስተካከል በአዲሱ የተቋሙ አመራር እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎች ተጠናክረው መቀጠል አለባቸው Read More

News

የነጠላ ኦዲት አዋጅና መመሪያን በሁሉም ክልሎችና የፌዴራል ከተማ አስተዳደሮች ለመተግበር የሚያስችል ስልጠና ተሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በሁሉም የክልልና የፌዴራል ከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች የፌዴራሉ መንግስት ለክልሎችና ለከተማ አስተዳደሮች የሚያደርገው ድጋፍና ድጎማ ኦዲትን /የነጠላ ኦዲትን/ ለመተግበር የሚያስችል የአንድ ቀን ሥልጠና በቢሾፍቱ ከተማ Read More

News

ሚኒስቴር መ/ቤቱ ባልተስተካከሉ የኦዲት ግኝቶቹ ላይ እርምጃ እንዲወስድ ተጠየቀ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በ2014 በጀት ዓመት እና ከዚያ በፊት በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ላይ ባደረገው የሂሳብ ኦዲት መሠረት እስካሁን ማስተካከያ ባልተደረገባቸው የኦዲት ግኝቶቹ ላይ እርምጃ ሊወሰድ እንደሚገባው ተገለጸ፡፡ ጥር 6 Read More