መስሪያ ቤቱ የኦዲት ጥራት ማረጋገጥን በሚመለከት የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ
Posted onየፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለሲዳማ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ኦዲተሮች በኦዲት ጥራት ማረጋገጥ ዙሪያ የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከሰኔ 24 -28 ቀን 2016 ዓ.ም ለ 5 ተከታታይ ቀናት በሐዋሳ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለሲዳማ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ኦዲተሮች በኦዲት ጥራት ማረጋገጥ ዙሪያ የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከሰኔ 24 -28 ቀን 2016 ዓ.ም ለ 5 ተከታታይ ቀናት በሐዋሳ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ኦዲተሮች የፋይናሺልና ክዋኔ ኦዲት ሂደትና አተገባበርን በሚመለከት የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከሰኔ 22 -25 ቀን 2016 ዓ.ም ለ 4 Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የልምድ ማጋራት ተግባሩን ቀጥሏል ፌ.ዋ.ኦ፡ ሰኔ 19 ቀን 2016፡- የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች እና ሌሎች የስራ ኃላፊዎች እያደረገ ያለውን የልምድና ተሞክሮ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ያቀረቡትን የ2015 የኦዲት ሪፖርት አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ ፌ.ዋ.ኦ፡ሰኔ 14 ቀን 2016፡- የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ የመ/ቤቱን የ2015 በጀት ዓመት የፋይናንስና Read More
የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመ/ቤቱ የ2015/2016 የኦዲት ተግባር አፈጻጸም ውጤታማ መሆኑን ገለጸ ፌ.ዋ.ኦ፡ ሰኔ 11 ቀን 2016፡- የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በ2015/2016 ኦዲት አመት በተለያዩ ተቋማት ላይ ያካሄዳቸው ኦዲቶች አፈጻጸም እቅዱን Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር እየተገነቡ ባሉ ሁለት የመንገድ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ላይ በ2014/2015 በጀት ዓመት ያካሄደውን የክዋኔ ኦዲት አስመልክቶ ጥር 15 ቀን 2016 ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ይፋዊ Read More
ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሴት ሠራተኞች በመሠረታዊ ንግድ ክህሎትና ሥርዓተ ጾታ ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ፡፡ ከጥር 6 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለ5 ቀናት የተሰጠው ስልጠና 40 የሚሆኑ የመ/ቤቱን ሴት ሠራተኞች Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት ላይ በ2014 በጀት ዓመት እና ቀደም ባሉት ጊዚያት ባካሄዳቸው ኦዲቶች መሰረት የታዩ ግኝቶችን ለማስተካከል በአዲሱ የተቋሙ አመራር እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎች ተጠናክረው መቀጠል አለባቸው Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በሁሉም የክልልና የፌዴራል ከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች የፌዴራሉ መንግስት ለክልሎችና ለከተማ አስተዳደሮች የሚያደርገው ድጋፍና ድጎማ ኦዲትን /የነጠላ ኦዲትን/ ለመተግበር የሚያስችል የአንድ ቀን ሥልጠና በቢሾፍቱ ከተማ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በ2014 በጀት ዓመት እና ከዚያ በፊት በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ላይ ባደረገው የሂሳብ ኦዲት መሠረት እስካሁን ማስተካከያ ባልተደረገባቸው የኦዲት ግኝቶቹ ላይ እርምጃ ሊወሰድ እንደሚገባው ተገለጸ፡፡ ጥር 6 Read More