በውል ስምምነቱ መሰረት ፕሮጀክቶች ባለመጠናቀቃቸው የሀገር ሀብት እየባከነ መሆኑን ተጠቆመ
Posted onየፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የፕሮጀክት ግንባታ አፈፃፀምን አስመልክቶ በ2013/14 በጀት ዓመት ባካሄደው የክዋኔ ኦዲት መሠረት በርካታ ሀብት እየባከነ መሆኑን ተገለጸ፡፡ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የፕሮጀክት ግንባታ አፈፃፀምን አስመልክቶ በ2013/14 በጀት ዓመት ባካሄደው የክዋኔ ኦዲት መሠረት በርካታ ሀብት እየባከነ መሆኑን ተገለጸ፡፡ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የቀድሞውን የፌዴራል የተቀናጀ መሰረተ ልማቶች ማስተባበሪያ ኤጀንሲ የተቀናጀ የመሠረተ ልማት ግንባታ መስመር ዝርጋታና ሌሎች ተያያዥ አሠራሮችን አስመልክቶ በ2013/14 በጀት ዓመት በካሄደው የክዋኔ ኦዲት መሠረት በርካታ ክፍተቶች Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቅመማ ቅመም ልማትና ግብይት ስርዓት አፈፃፀምን በተመለከተ በ2013/14 በጀት ዓመት ባካሄደው የክዋኔ ኦዲት መሰረት ለቅመማ ቅመም ምርት አስፈላጊው ትኩረት አልተሰጠም ተባለ፡፡ በህዝብ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የስቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን የ2013 በጀት ዓመት የሂሳብ ሪፖርቶችንና ማስታወሻዎችን መሠረት በማድረግ ባካሄደው የሂሳብ ህጋዊነት ኦዲት መሰረት የአሠራር ደንብና መመሪያን የጣሱ የፋይናንሽያል ሥርዓት እና የሂሳብ አያያዝ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለጉምሩክ ኮሚሽን የውስጥ ኦዲተሮች በፋይናንሻል ኦዲት ላይ ያተኮረ 2ኛ ዙር ስልጠና ሰጠ፡፡ ለ5 ቀናት የተሰጠው ስልጠና በዋናነት በውስጥ ቁጥጥር ግምገማ፣ በስጋት ዳሰሳ ጥናት፣ በናሙና አወሳሰድ፣ በኦዲት Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የትራንስፖርትና ሎጅስቲክ ሚኒስቴር ከተሸከርካሪዎች የሚለቀቁ የሙቀት አማቂ ጋዞች ልኬትና ቁጥጥር ሥርዓት አፈጻጸም በተመለከተ በ2013/2014 በጀት ዓመት ያካሄደውን የክዋኔ ኦዲት ሪፖርት መነሻ በማድረግ በርካታ ክፍተቶች መታየታቸው ተገለጸ፡፡ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በሚገኘው የአጂማ ጫጫ ግድብና መስኖ ልማት ፕሮጀክት ዝግጅትና አፈጻጸም ላይ በ2013/2014 በጀት ዓመት ባካሄደው የክዋኔ ኦዲት መሠረት በርካታ ክፍተቶች መታየታቸው ተገለጸ፡፡ ይህ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ዋነኛ ስራው ከሆነው የኦዲት ተግባር በተጓዳኝ በተደራጀ የስልጠና ማዕከሉና የአቅም ግንባታ ዕቅዱ መሰረት ስራውን ሊያግዙ የሚችሉ የተለያዩ የአቅም ግንባታ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል፡፡ በዚህም መሰረት የራሱን አመራሮችና Read More
የቀድሞው የኬሚካልና ኮንስትራክሽን ግብአቶች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲቲዩት በአሁኑ የአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲቲዩት የኬሚካልና የኮንስትራክሽን ግብአቶች ኢንዱስትሪ ምርምርና ልማት ማዕከል በግዥ አፈጻጸም፣ በአበልና መስተንግዶ ወጪ እንዲሁም በንብረት አያያዝና አስተዳደር አሠራሩ ላይ Read More
ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የማኔጅምንት አባላት ከታህሳስ 14-19/2015 ዓ.ም ሲሠጥ የቆየው የአመራነት አቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ ስልጠናው በአስተሳሰብ ግንባታ /Mindset/, በአመራር ክህሎት /Leadership/፣ በስሜት ብልህነት /Emotional Intelligence/ እና በሌሎች ተመሳሳይ Read More