መ/ቤቱ በተለያዩ የኦዲትና ኦዲት ነክ ጉዳዮች ዙሪያ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ሰጠ
Posted onየፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለኢ.ፌ.ዲ.ሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲቲዩት በተለያዩ የኦዲት፣ የግዥና የፋይናንስ አሠራሮች ዙሪያ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከነሀሴ 13 ቀን 2015 እስከ ነሀሴ 15 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለኢ.ፌ.ዲ.ሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲቲዩት በተለያዩ የኦዲት፣ የግዥና የፋይናንስ አሠራሮች ዙሪያ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከነሀሴ 13 ቀን 2015 እስከ ነሀሴ 15 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አመራርና ሠራተኞች “ነገን ዛሬ እንትከል“ በሚል መሪ ቃል እንደ ሀገር እየተካሄደ ያለውን የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ምክንያት በማድረግ ሐምሌ 25 ቀን 2015 ዓ.ም በኢንፎርሜሽን Read More
ፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የማኔጅመንት አባላት የተሰጠው የአመራርነት ክህሎት ስልጠና የመ/ቤቱን የኦዲት ሥራ ለማሻሻል ጉልህ ሚና አለው ተባለ፡፡ ሥልጠናው ከአፍሪካ የእንግሊዘኛ ተናጋሪ ዋና ኦዲተሮች ማህበር /AFROSAI-E/ በመጡ አሠልጣኞች ከሐምሌ 17-21 Read More
የጋራ የኦዲት ሥራን የበለጠ የሚያጠናክር የፌዴራል፣ የክልልና የከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች 22ኛ ጉባኤ ሐምሌ 8 ቀን 2015 ዓ.ም በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዋና ከተማ ቦንጋ ተካሂዷል፡፡ በጉባኤው የፌዴራል፣ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤና ም/ዋና ኦዲተር ክቡር አቶ አበራ ታደሰን ጨምሮ ሌሎች የመ/ቤቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች “የጤና እመርታ” በሚል መሪ ቃል በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጤና ሚኒስቴር Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኦዲት የስራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በተለያዩ ኦዲት ነክ የአሠራር ስርዓቶች ዙሪያ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከሰኔ 19 እስከ ሰኔ 30/ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት እና የፌዴራል የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ሙስናንና ብልሹ አሠራሮችን ከመታገል አንጻር በጋራ ሊሠሩ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ የሁለትዮች የጋራ ስምምነት ሰኔ 27 ቀን 2015 ዓ.ም ተፈራርመዋል፡፡ በሁለትዮች የጋራ Read More
የኦዲት ተደራጊ ተቋማትን የኦዲት ግኝት ማስተካከያ እርምጃዎችን ሂደት ከመከታተልና የደረሱበትን ውጤት ለህዝብ ተደራሽ ከማድረግ አንጻር የሚዲያ አካላት ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው ሰኔ 23 ቀን 2015 ዓ.ም _በፌዴራል_ዋና_ኦዲተር መ/ቤት Read More