News

መ/ቤቱ በተለያዩ የኦዲትና ኦዲት ነክ ጉዳዮች ዙሪያ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለኢ.ፌ.ዲ.ሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲቲዩት በተለያዩ የኦዲት፣ የግዥና የፋይናንስ አሠራሮች ዙሪያ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከነሀሴ 13 ቀን 2015 እስከ ነሀሴ 15 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ Read More

Uncategorized

የመ/ቤቱ አመራርና ሠራተኞች የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሄዱ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አመራርና ሠራተኞች “ነገን ዛሬ እንትከል“ በሚል መሪ ቃል እንደ ሀገር እየተካሄደ ያለውን የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ምክንያት በማድረግ ሐምሌ 25 ቀን 2015 ዓ.ም በኢንፎርሜሽን Read More

Uncategorized

ለመ/ቤቱ የማኔጅመንት አባላት የተሰጠው የአመራርነት ክህሎት ስልጠና የኦዲቱን ሥራ ለማሻሻል ጉልህ ሚና እንዳለው ተገለጸ

Posted on

ፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የማኔጅመንት አባላት የተሰጠው  የአመራርነት ክህሎት ስልጠና የመ/ቤቱን የኦዲት ሥራ ለማሻሻል ጉልህ ሚና አለው ተባለ፡፡ ሥልጠናው ከአፍሪካ የእንግሊዘኛ ተናጋሪ ዋና ኦዲተሮች ማህበር /AFROSAI-E/ በመጡ አሠልጣኞች ከሐምሌ 17-21 Read More

News

በየደረጃው የሚገኙ የዋና ኦዲተር መ/ቤቶችን የጋራ ሥራ ያጠናክራል የተባለ ጉባኤ ተካሄደ • በ22 ኛው የዋና ኦዲተር መ/ቤቶች ጉባኤ ማጠናቀቂያ በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ አረንጓዴ አሻራን የማኖር የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብርና ጉብኝት ተካሂዷል

Posted on

የጋራ የኦዲት ሥራን የበለጠ የሚያጠናክር የፌዴራል፣ የክልልና የከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች 22ኛ ጉባኤ ሐምሌ 8 ቀን 2015 ዓ.ም በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዋና ከተማ ቦንጋ ተካሂዷል፡፡ በጉባኤው የፌዴራል፣ Read More

News

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሠራተኞች የጤና አውደ ርዕይ ጉብኝት አደረጉ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤና ም/ዋና ኦዲተር ክቡር አቶ አበራ ታደሰን ጨምሮ ሌሎች የመ/ቤቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች “የጤና እመርታ” በሚል መሪ ቃል  በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጤና ሚኒስቴር Read More

News

መ/ቤቱ ለጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ኦዲተሮች ስልጠና ሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኦዲት የስራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በተለያዩ ኦዲት ነክ የአሠራር ስርዓቶች ዙሪያ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከሰኔ 19 እስከ ሰኔ 30/ Read More

News

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት እና የፌዴራል የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የሁለትዮች የጋራ ስራ ስምምነት ተፈራረሙ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት እና የፌዴራል የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ሙስናንና ብልሹ አሠራሮችን ከመታገል አንጻር በጋራ ሊሠሩ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ የሁለትዮች የጋራ ስምምነት ሰኔ 27 ቀን 2015 ዓ.ም ተፈራርመዋል፡፡ በሁለትዮች የጋራ Read More

News

በመ/ቤቱ የኦዲት ስራ ላይ የሚዲያ አካላት ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ-* ተቋማት በኦዲት ግኝቶች ላይ ሊወስዷቸው የሚገቡ የማሻሻያ እርምጃዎችን በተመለከተ የሚዲያዎች ክትትል አስፈላጊ ነው ተብሏል

Posted on

የኦዲት ተደራጊ ተቋማትን የኦዲት ግኝት ማስተካከያ እርምጃዎችን ሂደት ከመከታተልና የደረሱበትን ውጤት ለህዝብ ተደራሽ ከማድረግ አንጻር የሚዲያ አካላት ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው ሰኔ 23 ቀን 2015 ዓ.ም _በፌዴራል_ዋና_ኦዲተር መ/ቤት Read More