ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ
Posted onየፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ኦዲተሮች በገቢ፣ በኮንስትራክሽን፣ በልዩ ኦዲትና በኦዲት ሙያ ስነ-ምግባር ላይ የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከሰኔ 27 -29 ቀን 2017 ዓ.ም Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ኦዲተሮች በገቢ፣ በኮንስትራክሽን፣ በልዩ ኦዲትና በኦዲት ሙያ ስነ-ምግባር ላይ የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከሰኔ 27 -29 ቀን 2017 ዓ.ም Read More
ፌ.ዋ.ኦ፡ ሰኔ 26 ቀን 2017፡- የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለፋይናንሻልና ህጋዊነት እንዲሁም ክዋኔ ኦዲተሮች የኦዲት ሱፐርቪዥን እና ግምገማን በሚመለከት የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከሰኔ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ2016/2017 እቅድ አፈጻጸም ውጤታማነት እየጎለበተ መምጣቱን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የመ/ቤቱን የእቅድ አፈጻጸም በገመገመበት መድረክ ተገለጸ፡፡ በእቅድ አፈጻጸም ውጤታማነት Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ኦዲተሮች የሂሳብና ህጋዊነት እንዲሁም የክዋኔ ኦዲት ማኑዋሎች አተገባበር ላይ የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሰጠ፡፡ ከሰኔ 16-20 ቀን 2017 ዓ.ም በሰመራ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ ሪፖርቱን ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አቅርበዋል፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በ2016 በጀት አመት ያከናወናቸው የተለያዩ የኦዲት ተግባራት አፈጻጸሞች የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ከአይፓስ ኢትዮጵያ (IPAS Ethiopia) ጋር በመተባበር የአካታችነት ኦዲት ትግበራ ላይ ያተኮረ የ 2 ቀናት ሥልጠና አካሂዷል፡፡ በስልጠናው መክፈቻ ላይ የተገኙት የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የጽ/ቤት ኃላፊ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በፍቃድ ለሚሰሩ ሌሎች አካላት የዕድል ሎተሪ እንዲያጫውቱ የሚያደረግበት የፍቃድ አሰጣጥ እና ገቢ አሰባሰብ ኢኮኖሚያዊ፣ ቀልጣፋ እና ውጤታማ መሆኑን በተመለከተ ባካሄደው የክዋኔ ኦዲት የታዩ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በ2015/2016 ኦዲት አመት በኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ተንቀሳቃሽ ቅርሶችን የማስተዳደር ሥርዓት ለመፈተሽ ባካሄደው የክዋኔ ኦዲት የታዩ ክፍተቶች እንዲታረሙና ቅርሶችን በተሻለ ሁኔታ የማስተዳደር አሠራሮች እንዲጠናከሩ ተጠየቀ፡፡ ሰኔ Read More
ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የፋይናንሽያል ኦዲት የስራ ኃላፊዎችና ከፍተኛ ባለሙያዎች አለም አቀፍ ስታንዳርዶችን በጠበቀ መልኩ እንደገና ተሻሽሎ በተዘጋጀው የፋይናንሽያል ኦዲት ማኑዋል አተገባበር ላይ ያተኮረ አውደ ጥናት ተካሄደ፡፡ ሰኔ 5 ቀን Read More
በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አዲስ ለተቀጠሩ ሠራተኞች የ5 ቀናት የተቋማዊ ትውውቅ /Induction/ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፡፡ በስልጠናው የማጠናቀቂያ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ ባስተላለፉት Read More