News

ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ኦዲተሮች በገቢ፣ በኮንስትራክሽን፣ በልዩ ኦዲትና በኦዲት ሙያ ስነ-ምግባር ላይ የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከሰኔ 27 -29 ቀን 2017 ዓ.ም Read More

News

ለክልል ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች የሚሰጠው የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጠናክሮ ቀጥሏል

Posted on

ፌ.ዋ.ኦ፡ ሰኔ 26 ቀን 2017፡- የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለፋይናንሻልና ህጋዊነት እንዲሁም ክዋኔ ኦዲተሮች የኦዲት ሱፐርቪዥን እና ግምገማን በሚመለከት የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከሰኔ Read More

News

የመ/ቤቱ ተቋማዊ አፈጻጸም ውጤታማነት እያደገ መምጣቱ ተገለጸ:-*የ2016/2017 እቅድ አፈጻጸሙ በቋሚ ኮሚቴው ተገምግሟል

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ2016/2017 እቅድ አፈጻጸም ውጤታማነት እየጎለበተ መምጣቱን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የመ/ቤቱን የእቅድ አፈጻጸም በገመገመበት መድረክ ተገለጸ፡፡ በእቅድ አፈጻጸም ውጤታማነት Read More

News

መስሪያ ቤቱ ለአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ኦዲተሮች የሂሳብና ህጋዊነት እንዲሁም የክዋኔ ኦዲት ማኑዋሎች አተገባበር ላይ የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሰጠ፡፡ ከሰኔ 16-20 ቀን 2017 ዓ.ም በሰመራ Read More

News

የመ/ቤቱ የ2016 በጀት አመት ኦዲት አፈጻጸም ይፋ ሆነ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ ሪፖርቱን ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አቅርበዋል፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በ2016 በጀት አመት ያከናወናቸው የተለያዩ የኦዲት ተግባራት አፈጻጸሞች የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት Read More

News

አገልግሎቱ ዜጎች ያልተገባ ነገር ውስጥ እንዳይገቡ የእድል ሎተሪ የሚያጫውቱ አካላትን በጥንቃቄ ሊቆጣጠር እደሚገባው ተገለጸ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በፍቃድ ለሚሰሩ ሌሎች አካላት የዕድል ሎተሪ እንዲያጫውቱ የሚያደረግበት የፍቃድ አሰጣጥ እና ገቢ አሰባሰብ ኢኮኖሚያዊ፣ ቀልጣፋ እና ውጤታማ መሆኑን በተመለከተ ባካሄደው የክዋኔ ኦዲት የታዩ Read More

News

ተንቀሳቃሽ ቅርሶችን በአግባቡ ማስተዳደር የሚያስችል የአሠራር ሥርዓት እንዲጠናከር ተጠየቀ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በ2015/2016 ኦዲት አመት በኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ተንቀሳቃሽ ቅርሶችን የማስተዳደር ሥርዓት ለመፈተሽ ባካሄደው የክዋኔ ኦዲት የታዩ  ክፍተቶች እንዲታረሙና ቅርሶችን በተሻለ ሁኔታ የማስተዳደር አሠራሮች እንዲጠናከሩ ተጠየቀ፡፡ ሰኔ Read More

News

የተሻሻለውን የፋይናንሽያል ኦዲት ማኑዋል ለመተግበር የሚያስችል አውደ ጥናት ተካሄደ

Posted on

ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የፋይናንሽያል ኦዲት የስራ ኃላፊዎችና ከፍተኛ ባለሙያዎች አለም አቀፍ ስታንዳርዶችን በጠበቀ መልኩ እንደገና ተሻሽሎ በተዘጋጀው የፋይናንሽያል ኦዲት ማኑዋል አተገባበር ላይ ያተኮረ አውደ ጥናት ተካሄደ፡፡ ሰኔ 5 ቀን Read More

News

በመ/ቤቱ አዲስ ለተቀጠሩ ሠራተኞች የተቋማዊ አሠራር ትውውቅ ግንዛቤ ተሰጠ

Posted on

በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አዲስ ለተቀጠሩ ሠራተኞች የ5 ቀናት የተቋማዊ ትውውቅ /Induction/ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፡፡ በስልጠናው የማጠናቀቂያ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ ባስተላለፉት Read More