News

ለመ/ቤቱ አዳዲስ ሠራተኞች የተቋማዊ አሠራርና ትውውቅ ግንዛቤ ማስጨበጫ የመጀመሪያ ዙር ስልጠና ተሰጠ

Posted on

በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በተለያዩ የስራ መደቦች ላይ አዲስ ለተቀጠሩ ኦዲተሮች የተቋሙን ዓላማ፣ ተልዕኮ፣ አሠራርና ሌሎች ጉዳዮች በተመለከተ ከጥር 19 እስከ የካቲት 4/2017 ዓ.ም ለ12 ተከታታይ የሥራ ቀናት በመ/ቤቱ የስልጠና Read More

News

አገልግሎት መ/ቤቱ በኦዲት ግኝቶቹ ላይ እየወሰደ ያለውን አበረታች እርምጃ እንዲያጠናክር ተጠየቀ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ  አገልግሎት የመድሃኒት አቅርቦት ሰንሰለት አስተዳደር ላይ በ2015/ 2016 ኦዲት ዓመት ባካሄደው የክዋኔ ኦዲት መሠረት የታዩ የአሠራር ክፍተቶችን ለማስተካከል እየተወሰዱ ያሉ አበረታች ጥረቶች እንዲጠናከሩ Read More

News

ዩኒቨርሲቲው የኦዲት ግኝቶቹን ለማስተካከል እያደረገ ያለውን አበረታች ጥረት ማጠናከር እንዳለበት ተገለጸ

Posted on

በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ2015/2016 ኦዲት አመት የሂሳብ ኦዲት መሠረት በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩነቨርሲቲ የ2015 በጀት አመት የፋይናንስ ሥርዓት ላይ የታዩ የአሠራር ጉድለቶች ላይ እየተወሰደ ያለው አበረታች ጥረት እንዲጠናከርና ቀሪ የአሠራር Read More

News

የአማራ ክልል ምክር ቤት የስራ ኃላፊዎች ከፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አሰራር ሰፊ ተሞክሮዎችን ማግኘታቸውን ገለጹ

Posted on

በአማራ ክልል ምክር ቤት አፈጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፋንቱ ተስፋዬ የተመራ የልዑክ ቡድን ታህሳስ 8 ቀን 2017 ዓ.ም የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤትን አሠራር የጎበኘ ሲሆን የልዑኩ አባላት በጉብኝቱና በተሞክሮ ልውውጡ ወቅት Read More

News

መ/ቤቱ ለሶማሌ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ኦዲተሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለሶማሌ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ኦዲተሮች የፋይናሺልና ክዋኔ ኦዲት ሂደትና አተገባበርን በሚመለከት የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከህዳር 21 -25 ቀን 2017 ዓ.ም ለ 5 ተከታታይ Read More

News

በመ/ቤቱ የአለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን ተከበረ

Posted on

በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት 21ኛዉ የአለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን ተከበረ፡፡ 21ኛዉ የአለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን ”ወጣቶችን ያማከለ የፀረ–ሙስና ትግል፤ የነገዉን ስብዕና ይገነባል”  በሚል መሪ ቃል  የመ/ቤቱ አመራሮችና ሠራተኞች በተገኙበት በፌዴራል Read More

News

የወሎ ተርሸሪ ኬር የህክምናና የማስተማሪያ ሆስፒታል ፕሮጀክት ያሉበትን የአፈጻጸም ችግሮች አስወግዶ የተነሳበትን ዓላማ እንዲያሳካ ተጠየቀ

Posted on

ለወሎ ተርሸሪ ኬር የህክምናና የማስተማሪያ ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት ከህብረተሰቡ የተሰበሰበው ገንዘብ ለታለመለት አላማ መዋሉን ማረጋገጥን እና የአሰራር ችግሮችን ለይቶ በማውጣት ችግሮቹ የሚወገዱበትን መፍትሔ መጠቆም አላማው ባደረገው የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት Read More

News

በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ዓለም አቀፍ የፀረ-ፆታዊ ጥቃት፣ የኤድስ እና የአካል ጉዳተኞች ቀን ተከበረ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አመራሮችና ሠራተኞች ጾታን መሠረት አድርጎ የሚፈጸም ጥቃትን ለመከላከልና ለመቃወም በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ከህዳር ወር አጋማሽ ጀምሮ አስከ ወሩ መጨረሻ ቀናት የሚከበረውን ዓለም አቀፍ የፀረ-ፆታዊ Read More

News

የአስተዳደርና የህግ ማዕቀፎችን የተመለከተ ስልጠና ለሰሜን ወኪል ቅርንጫፍ መ/ቤት ሠራተኞች ተሰጠ

Posted on

ቀደም ሲል ለሌሎች የመ/ቤቱ ወኪል ቅርንጫፍ መ/ቤቶች የተሰጠው የአስተዳደርና የህግ ማዕቀፎችን የተመለከተ ስልጠና ባህርዳር ከተማ በሚገኘው የሰሜን ወኪል ቅርንጫፍ መ/ቤት ለሚገኙ አመራሮችና ሠራተኞች ተሰጥቷል፡፡ ከህዳር 17-19/ 2017 ዓ.ም   ለሦስት ቀናት Read More