የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ80ኛ ዓመት የምስረታ መታሰቢያ እና የህንጻ እድሳት ምርቃት መርሀ ግብር የተከበሩ ወ/ሮ ሎሚ በዶ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ም/አፈ-ጉባኤ እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች በተገኙበት የካቲት 1 ቀን 2017 ዓ.ም በመ/ቤቱ ቅጥር ግቢ በድምቀት ተካሂዷል፡፡
Posted on
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ተቋማዊ አርማ (Logo) ለውጥ አድርጓል!! የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት እያካሄደ ያለውን ዘርፈ ብዙ የሪፎርም ስራዎች ተከትሎ በርካታ ተቋማዊ ማሻሻያ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡ በዚሁ መሠረት ይህንኑ ተቋማዊ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተር መ/ቤት ኦዲተሮች በገቢ ኦዲት አሠራር ላይ ያተኮረ የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከታህሳስ 21-25 ቀን 2017 ዓ.ም ለ 5 ተከታታይ ቀናት በድሬዳዋ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በ2015/2016 ኦዲት አመት በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የ2015 በጀት አመት የፋይናንስና ሌሎች አሠራሮች ላይ ባካሄደው የሂሳብ እና የክዋኔ ኦዲት መሠረት የታዩ ጉልህ የአሠራርና አገልግሎት አሰጣጥ ክፍተቶች በኦዲቱ Read More
በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እና ሌሎች የኦዲት ባለድርሻ አካላት ተሳትፎ በተመረጡ የኦዲት ግኝቶች ላይ የሚካሄዱ ይፋዊ ህዝባዊ የውይይት መድረኮችንና የመስክ ምልከታዎችን የሚመራው የኦዲት Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር በምስራቅ ወኪል መ/ቤት ሥር ለሚሠሩ 16 ሠራተኞች በመ/ቤቱ የአስተዳደርና የህግ ማዕቀፎች ላይ መሰረት ያደረገ ስልጠና ተሰጠ፡፡ ከጥቅምት – እስከ ጥቅምት -/2017 ዓ.ም ድሬዳዋ በሚገኘው የምስራቅ ወኪል መ/ቤት Read More
The International Organization of Supreme Audit Institutions (INTOSAI) Working Group on Environmental Auditing (WGEA) has confirmed that the Ethiopian Office of the Federal Auditor General (OFAG-Ethiopia) is actively operating the Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ በኢትዮጵያ የባንግላዲሽ አምባሳደር ሲክዳር ቦድሩዝማን የተመራ የልዑክ ቡድን አባላት በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ ዋና ኦዲተሯ ከባንግላዲሽ ዋና ኦዲተር ክቡር ኑሩል ኢዝላም የተላከ ደብዳቤ ከአምባሳደር Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አመራርና ሠራተኞች “ነገን ዛሬ እንትከል“ በሚል መሪ ቃል እንደ ሀገር እየተካሄደ ያለውን የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ምክንያት በማድረግ ሐምሌ 25 ቀን 2015 ዓ.ም በኢንፎርሜሽን Read More
ፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የማኔጅመንት አባላት የተሰጠው የአመራርነት ክህሎት ስልጠና የመ/ቤቱን የኦዲት ሥራ ለማሻሻል ጉልህ ሚና አለው ተባለ፡፡ ሥልጠናው ከአፍሪካ የእንግሊዘኛ ተናጋሪ ዋና ኦዲተሮች ማህበር /AFROSAI-E/ በመጡ አሠልጣኞች ከሐምሌ 17-21 Read More