የመ/ቤቱ የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና ዝግጅት መድረክ ተካሄደ
Posted onየፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ2014/2015 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2015/2016 ዕቅድ ዝግጅት ዓመታዊ የሰራተኞች መድረክ ተካሄደ፡፡ ከየካቲት 27 እስከ መጋቢት 1 ቀን 2015 ዓ.ም ለ5 ተከታታይ ቀናት በተካሄደው መድረክ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ2014/2015 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2015/2016 ዕቅድ ዝግጅት ዓመታዊ የሰራተኞች መድረክ ተካሄደ፡፡ ከየካቲት 27 እስከ መጋቢት 1 ቀን 2015 ዓ.ም ለ5 ተከታታይ ቀናት በተካሄደው መድረክ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ2014/2015 በጀት ዓመት (ከመጋቢት 1 ቀን 2014 እስከ ጥር 30 ቀን 2015 ዓ.ም) ተቋማዊ ዕቅዱንና የበጀት ዓመቱን የመጀመሪያ ሩብ አመት አፈጻጸሙን ለኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ከተለያዩ የክልል ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች ለመጡ የኦዲት ስራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በበጀት አሠራር ግልጸኝነትና ተጠያቂነት ላይ ግንዛቤ ለመስጠት 2ኛ ዙር የጋራ ምክክር አካሄደ፡፡ ቀደም ሲል በመስከረም ወር Read More
የምክክር ጉባኤው ከነሐሴ 23-25/2014 ዓ.ም የተካሄደ ሲሆን በመክፈቻው ላይ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ኦድሪን በድሪ እና የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብረት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል፡፡ በጉባኤው የፌዴራል፣ የክልልና Read More
21ኛው የዋና ኦዲተሮች እና የባለድረሻ አካላት የምክክር ጉባኤ ከመጀመሩ አስቀድሞ የፌዴራልና የሀረሪ ክልል የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላትን ጨምሮ የመ/ቤቱን የስራ ኃላፊዎች፣ ሌሎች የክልሉን የስራ ኃላፊዎችና ጉባኤተኞች ያሳተፈ የችግኝ መትከል መረሃግብር Read More
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ የፌዴራል ዋና ኦዲተር እንዲሁም አቶ አበራ ታደሰ የፌዴራል ም/ዋና ኦዲተር እንዲሆኑ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠ/ሚኒስትር ክቡር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) የቀረበለትን ሹመት አጸደቀ፡፡ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር /ፌዋኦ/ መ/ቤት ለክልልና ለከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች የሚያደርገውን የአቅም ግንባታ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኦዲት ዘርፍ ም/ ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት መገልገያ የሚሆኑ የ15 ላፕቶፕ ኮምፒውተሮች ድጋፍ አደረገ፡፡ መጋቢት 16 ቀን 2014 ዓ.ም በመ/ቤቱ በተከናወነው የርክክብ ስነስርዓት ላይ ኮምፒውተሮቹን ያስረከቡት Read More
በፌዴራል ዋና ኢዲተር መ/ቤት ለአንድ ሳምንት ለክዋኔ ኦዲተሮች ሲሰጥ የነበረው የአከባቢ ኦዲት ሥልጠና ተጠናቀቀ፡፡ በሥልጠናው ማጠናቀቂያ የተገኙት የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኦዲት ዘርፍ ም/ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ ባስተላለፉት Read More