Uncategorized

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ80ኛ ዓመት የምስረታ መታሰቢያ እና የህንጻ እድሳት ምርቃት መርሀ ግብር የተከበሩ ወ/ሮ ሎሚ በዶ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ም/አፈ-ጉባኤ እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች በተገኙበት የካቲት 1 ቀን 2017 ዓ.ም በመ/ቤቱ ቅጥር ግቢ በድምቀት ተካሂዷል፡፡

Posted on

 

Uncategorized
Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ተቋማዊ አርማ (Logo) ለውጥ አድርጓል!! የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት እያካሄደ ያለውን ዘርፈ ብዙ የሪፎርም ስራዎች ተከትሎ በርካታ ተቋማዊ ማሻሻያ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡ በዚሁ መሠረት ይህንኑ ተቋማዊ Read More

Uncategorized

ለድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተር መ/ቤት የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተር መ/ቤት ኦዲተሮች በገቢ ኦዲት አሠራር ላይ ያተኮረ የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከታህሳስ 21-25 ቀን 2017 ዓ.ም ለ 5 ተከታታይ ቀናት በድሬዳዋ Read More

Uncategorized

የአገልግሎት መ/ቤቱ የፋይናንስና ሌሎች የአሠራር ጉድለቶቹን እንዲያርምና የህዝብ ቅሬታና እሮሮ የሚቀርብባቸው አሠራሮቹን እንዲያሻሽል ተጠየቀ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በ2015/2016 ኦዲት አመት በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የ2015 በጀት አመት የፋይናንስና ሌሎች አሠራሮች ላይ ባካሄደው የሂሳብ እና የክዋኔ ኦዲት መሠረት የታዩ ጉልህ የአሠራርና አገልግሎት አሰጣጥ ክፍተቶች በኦዲቱ Read More

Uncategorized

የኦዲት ባለድርሻ አካላት ፎረም የ2017 በጀት አመት የስራ መጀመሪያ ስብሰባውን አካሄደ

Posted on

በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እና ሌሎች የኦዲት ባለድርሻ አካላት ተሳትፎ በተመረጡ የኦዲት ግኝቶች ላይ የሚካሄዱ ይፋዊ ህዝባዊ የውይይት መድረኮችንና የመስክ ምልከታዎችን የሚመራው የኦዲት Read More

Uncategorized

ለመ/ቤቱ ሠራተኞች የአስተዳደርና የህግ ማዕቀፎች ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር በምስራቅ ወኪል መ/ቤት ሥር ለሚሠሩ 16 ሠራተኞች በመ/ቤቱ የአስተዳደርና የህግ ማዕቀፎች ላይ መሰረት ያደረገ ስልጠና ተሰጠ፡፡ ከጥቅምት – እስከ ጥቅምት -/2017 ዓ.ም ድሬዳዋ በሚገኘው የምስራቅ ወኪል መ/ቤት Read More

Uncategorized

ክብርት ዋና ኦዲተር ከባንግላዲሽ ዋና ኦዲተር የተላከ ደብዳቤ ተቀበሉ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ በኢትዮጵያ የባንግላዲሽ አምባሳደር ሲክዳር ቦድሩዝማን የተመራ የልዑክ ቡድን አባላት በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ ዋና ኦዲተሯ ከባንግላዲሽ ዋና ኦዲተር ክቡር ኑሩል ኢዝላም የተላከ ደብዳቤ ከአምባሳደር Read More

Uncategorized

የመ/ቤቱ አመራርና ሠራተኞች የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሄዱ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አመራርና ሠራተኞች “ነገን ዛሬ እንትከል“ በሚል መሪ ቃል እንደ ሀገር እየተካሄደ ያለውን የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ምክንያት በማድረግ ሐምሌ 25 ቀን 2015 ዓ.ም በኢንፎርሜሽን Read More

Uncategorized

ለመ/ቤቱ የማኔጅመንት አባላት የተሰጠው የአመራርነት ክህሎት ስልጠና የኦዲቱን ሥራ ለማሻሻል ጉልህ ሚና እንዳለው ተገለጸ

Posted on

ፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የማኔጅመንት አባላት የተሰጠው  የአመራርነት ክህሎት ስልጠና የመ/ቤቱን የኦዲት ሥራ ለማሻሻል ጉልህ ሚና አለው ተባለ፡፡ ሥልጠናው ከአፍሪካ የእንግሊዘኛ ተናጋሪ ዋና ኦዲተሮች ማህበር /AFROSAI-E/ በመጡ አሠልጣኞች ከሐምሌ 17-21 Read More