ለምርመራ ጋዜጠኝነት የሚዲያ ባለሙያዎች በኦዲት አሠራር ላይ ስልጠና ተሰጠ
Posted onየፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኦዲት ሪፖርቶችን መሠረት አድርገው በግኝቶች ላይ የምርመራ ጋዜጠኝነት ለሚሰሩ የኢትዮጵያ ብሮድ ካስቲንግ ኮርፖሬሽን የሚዲያ ባለሙያዎች በኦዲት አሠራር ዙሪያ የአንድ ቀን ስልጠና ሰጠ፡፡ መስከረም 20 ቀን 2018 Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኦዲት ሪፖርቶችን መሠረት አድርገው በግኝቶች ላይ የምርመራ ጋዜጠኝነት ለሚሰሩ የኢትዮጵያ ብሮድ ካስቲንግ ኮርፖሬሽን የሚዲያ ባለሙያዎች በኦዲት አሠራር ዙሪያ የአንድ ቀን ስልጠና ሰጠ፡፡ መስከረም 20 ቀን 2018 Read More
ሊንኩን ይጫኑ https://web.facebook.com/reel/2913785742153389
በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ድጋፍና ትብብር የቀረበውን የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የአይናችን ፕሮግራም ይከታተሉ፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት
በሀገር ውስጥ ገቢ ታክስ ኦዲት አሰራር ላይ ያተኮረ ስልጠና ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የገቢዎችና ጉምሩክ ኦዲት ዳይሬክቶሬት ኦዲተሮች ተሰጠ፡፡ ከመጋቢት 1 እስከ መጋቢት 5/2017 ዓ.ም በመ/ቤቱ የሥልጠና ማዕከል የተሰጠው ስልጠና Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ አለም አቀፍ የሴቶች ቀን (March 8)ምክንያት በማድረግ የግል ተሞክሮዎቻቸውን ጨምሮ ከፋና ቴሌቪዥን ጋር ያደረጉትን ቆይታ የሚከተለውን የቪዲዮ ሊንክ በመጫን ይከታተሉ። የፌዴራል ዋና የኦዲተር Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ከኦድዋስ (Organization for Development of Women and Children in Ethiopia: ODWaCE) ጋር በመተባበር ያዘጋጁት የአካታችነት ትግበራን የተመለከተ ሥልጠና ለመ/ቤቱ የኦዲት ማኔጅመንት አባላት ተሰጥቷል፡፡ በስልጠናው መክፈቻ ላይ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ተቋማዊ አርማ (Logo) ለውጥ አድርጓል!! የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት እያካሄደ ያለውን ዘርፈ ብዙ የሪፎርም ስራዎች ተከትሎ በርካታ ተቋማዊ ማሻሻያ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡ በዚሁ መሠረት ይህንኑ ተቋማዊ Read More