News

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኦዲት ጥራትን ለማሻሻል የበለጠ መስራት እንዳለበት ተገለጸ

Posted on

የእንግሊዝኛ ተናጋሪ የአፍሪካ ሀገራት የዋና ኦዲተር መ/ቤቶች ማህበር (አፍሮሳይ-ኢ/ AFROSAI-E) የኦዲተሮች ቡድን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኦዲት ጥራትን ለማሻሻል የበለጠ ጠንክሮ መስራት እንዳለበት ገለጸ፡፡ ቡድኑ በመ/ቤቱ የኦዲት ጥራት ላይ ሲያካሂድ Read More

News

ሚኒስቴር መ/ቤቱ የሰራተኞችን የሙያ ደህንነትና ጤንነትን የተመለከቱ ህጎች መተግበራቸውን ለማረጋገጥ የበለጠ መስራት እንደሚገባው ተገለጸ

Posted on

የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የሰራተኞችን የሙያ ደህንነትና ጤንነትን የተመለከቱ ህጎች መተግበራቸውን ለማረጋገጥ የበለጠ መስራት እንደሚገባውና ሀገሪቱ ወደ ኢንደስትሪ መር ኢኮኖሚ የምታደርገውን ሽግግር ታሳቢ ባደረገ መልኩ መንቀሳቀስ እንዳለበት የኢፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች Read More

News

የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሚታዩበትበን የአመለካከት ችግሮች ፈቶ ከቆየበት የፋይናንስና የንብረት አስተዳደር ችግር መውጣት እንዳለበት ተገለጸ

Posted on

 የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ከነባሩ አሰራር ላለመውጣት የሚታዩበትን የአመለካከት ችግሮች ፈቶ ከቆየበት የፋይንስና የንብረት አስተዳደር ችግር መውጣት እንዳለበት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው በዩኒቨርስቲው ዋናው ግቢ፣ በቢዝነስና Read More

News

የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ለሂሳብ አያያዝና ንብረት አስተዳደሩ የበለጠ ትኩረት እንዲሰጥ ተጠየቀ

Posted on

የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ለሂሳብ አያያዝና ለንብረት አስተዳደር ስርአቱ የበለጠ ትኩረት በመስጠት ሀብትን በአግባቡና በህጋዊ መንገድ ጥቅም ላይ እንዲያውል የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው በመ/ቤቱ የ2007 Read More

News

የብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ የሂሳብ አያያዝና ንብረት አስተዳደር ሥርአቱን እንዲያሻሽል ተጠየቀ

Posted on

ብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ የሂሳብ አያያዝና ንብረት አስተዳደር ሥርአቱን በማሻሻል የሀገሪቱ ሀብት በአግባቡና በህጋዊ መንገድ ጥቅም ላይ እንዲውል ማድረግ እንዳለበት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው በኦጀንሲው Read More

News

የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅና የአማኑኤል የዐዕምሮ ስፔሻላዝድ ሆስፒታል የፋይናንስ ህግና መመሪያ እየጣሱ እንደሆነ ተገለፀ

Posted on

በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ እና የአማኑኤል የዐዕምሮ ስፔሻላዝድ ሆስፒታልን የ2007 በጀት ዓመት የሒሳብ ኦዲት ሪፖርት መጋቢት Read More

News

የተቀናጀ የፋይናንስ አስተዳደር መረጃ ሥርዓት ትግበራ ላይ ሥልጠና ተሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የተቀናጀ የፋይናንስ አስተዳደር መረጃ ሥርዓት ትግበራን (IFMIS) እውን ለማድረግ ስለመረጃ አስተዳደር ሥርዓቱ ግንዛቤ የሚያስጨብጥ ሥልጠና ከገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር በመጡ ባለሙያዎች ለተቋሙ የፋይናንስ ሠራተኞችና  ለሚመለከታው ሌሎች Read More

News

የኢትዮጵያ ሥጋና ወተት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት አገሪቱን ከዘርፉ ተጠቃሚ ማድረግ እንዳልቻለ ተገለጸ

Posted on

የኢትዮጵያ ሥጋና ወተት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት በሥጋና ወተት አቅርቦት በሚፈለገው የጥራት ደረጃና መጠን የሥጋና የወተት ተዋጽኦ ለህብረተሰቡ ማድረስ ባለመቻሉ አገሪቱ በከፍተኛ መጠን ከውጭ እያስገባች እንደምትገኝ በመግለፅ ኢንሲቲትዩቱ ኃላፊነቱን በአግባቡ ሊወጣ Read More

News

ኤጀንሲዎቹ ተግባራቸውን ከዘርፋቸው ዓላማ ጋር በጥብቅ አስተሳስረው ማከናወን እንዳለባቸው ተገለጸ

Posted on

የአነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች ልማት ኤጀንሲና የፌዴራል የከተሞች የስራ እድል ፈጠራና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ በየዘርፋቸው የሚያከናውኗቸውን ተግባራት ከዘርፋቸው አላማ ጋር በጥብቅ አስተሳስረውና አጠናክረው ማከናወን እንዳለባቸው የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች Read More

News

የኢትዮጵያ ሥጋና ወተት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት አገሪቱን ከዘርፉ ተጠቃሚ ማድረግ እንዳልቻለ ተገለጸ

Posted on

የኢትዮጵያ ሥጋና ወተት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት በሥጋና ወተት አቅርቦት በሚፈለገው የጥራት ደረጃና መጠን የሥጋና የወተት ተዋጽኦ ለህብረተሰቡ ማድረስ ባለመቻሉ አገሪቱ በከፍተኛ መጠን ከውጭ እያስገባች እንደምትገኝ በመግለፅ ኢንሲቲትዩቱ ኃላፊነቱን በአግባቡ ሊወጣ Read More