በኦዲት ተደራጊ ተቋማት ላይ ለሚደረገው የክትትልና የቁጥጥር ስራ ባለድርሻ አካላት ሚናቸውን በአግባቡ እንዲወጡ ተጠየቀ
Posted onየመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ከኦዲት ግኝት ባለድርሻ አካላት ጋር በ2009 በጀት አመት የጋራ አፈጻጸምና በ2010 በጀት አመት እቅድ ዙርያ ጥቅምት 29፣ 2010 ዓ.ም ውይይት አደረገ፡፡ በውይይቱ መክፈቻ Read More
የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ከኦዲት ግኝት ባለድርሻ አካላት ጋር በ2009 በጀት አመት የጋራ አፈጻጸምና በ2010 በጀት አመት እቅድ ዙርያ ጥቅምት 29፣ 2010 ዓ.ም ውይይት አደረገ፡፡ በውይይቱ መክፈቻ Read More
14ኛው የአፍሪካ ዋና ኦዲተሮች ማህበር /AFROSAI/ ጠቅላላ ጉባዔ እ.ኤ.አ ከጥቅምት 23-27/ 2017 ዓ.ም በናሚቢያ ዋና ከተማ ዊንድሆክ ተካሄደ፡፡ በጉባኤው በኦዲት ዘርፍ ምክትል ዋና ኦዲተር በክብርት ወ/ሮ መሰረት ዳምጤ የተመራ ሦስት Read More
የወጣቶችን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ማጎልበት እንዲሁም ስለመቻቻል ያላቸውን ግንዛቤና ክህሎት ማሳደግ ግጭቶችን ለመከላከል፣ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥና ማህበራዊ ለውጥንና ፍትህን ለማስፈን ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በሴቶችና ወጣቶች ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት የፌዴራል ዋና ኦዲተር Read More
An experience sharing meeting was held between the Office of Auditor General of Ethiopia and Somalia on 04 August 2017. A delegation of senior officials from the Office of the Read More
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤትና በሶማሊያ ሪፐብሊክ ዋና ኦዲተር መ/ቤት መካከል የልምድ ልውውጥ ነሐሴ 04 ቀን 2009 ዓ.ም. ተካሄደ፡፡ በኢንቶሳይ ዲቨሎፕመንት ኢኒሼቲቭ (INTOSAI Development Initiative /IDI) ድጋፍ ስትራቴጂክ እቅዱን ለማዘጋጀት Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የበላይ አመራሮችና ሠራተኞች በተቋሙ ግቢ ውስጥ ነሐሴ 2፣ 2009 ዓ.ም የችግኝ ተከላ አካሄዱ፡፡ በችግኝ ተከላው ስነ-ስርዓት ዋና ኦዲተር ክቡር አቶ ገመቹ ዱቢሶ እንደገለፁት ከዚህ ቀደም የመ/ቤቱ Read More
በፌዴራል እና በክልል ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች መሀከል ያለውን የስራ ግንኙነት በማጠናከር የኦዲት ዘርፉ የሚያስገኘውን ሀገራዊ ፋይዳ በቀጣይ ለማሳደግ እንደሚሰራ ተገለጸ፡፡ የፌዴራልና የክልል ዋና ኦዲተሮች በጋራ ጉዳዮች ላይ ሐምሌ 07 ቀን Read More
በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኦዲት አሰራርና ኦዲቱን ለመተግበር በተዘጋጀው ማኑዋል ላይ ከፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤትና ከክልል የዋና ኦዲተር መ/ቤቶች ለተወጣጡ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኦዲተሮች፣ የሌሎች የኦዲት ዘርፍ ኦዲተሮችና የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክቡር አቶ ገመቹ ዱቢሶ የ2008 በጀት ዓመት የመንግሥት መ/ቤቶች የሂሳብና የክዋኔ ኦዲት የተጠቃለለ ሪፖርትን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ግንቦት 22፣ 2009 ዓ.ም አቀረቡ፡፡ ክቡር ዋና ኦዲተሩ የመንግሥት Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት መገናኛ ብዙኃን በኦዲት ምንነትና አሰራር እንዲሁም መ/ቤቱ በሚያከናውናቸው ሥራዎች ላይ ያላቸውን ግንዛቤ ለማሳደግና የተሻለ የኦዲት ዘገባ እንዲያዘጋጁ ለማገዝ ያለመ ሥልጠና ለሚዲያ ባለሙያዎች ግንቦት 18 ቀን 2009 Read More