News

የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ ኃላፊነቱን በአግባቡ እየተወጣ እንዳልሆነ ተገለጸ

Posted on

የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ በመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ የትምህርት ጥራትንና አግባብነትን ለማረጋገጥ የሚያደርገው ክትትልና ድጋፍ ዝቅተኛና የሀገሪቱ የእድገት ግብና ፍላጎት የሚያሟላ የተማረ ትውልድ ለመፍጠር የማያስችል በመሆኑ ሀላፊነቱን በአግባቡ Read More

News

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተመደበለትን ከፍተኛ በጀት በአግባቡ ሥራ ላይ እንዲያውል ተጠየቀ

Posted on

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በአገሪቱ ከፍተኛ በጀት ከሚመደብላቸው የመንግስት መ/ቤቶች አንዱ  እንደመሆኑ መጠን በጀቱን በአግባቡ ሥራ ላይ ሊያውል እንደሚገባ በኢ.ፊ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ታህሳስ Read More

News

በተሻሻለው የፌዴራል የቤተሰብ ህግ ላይ ለመ/ቤቱ ሰራተኞች ስልጠና ተሰጠ

Posted on

በሴቶችና ወጣቶች ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት የተዘጋጀና በተሻሻለው የፌዴራል የቤተሰብ ህግ ላይ ያተኮረ ስልጠና ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሰራተኞች ከታህሳስ 26-27፣ 2009 ዓ.ም ተሰጠ፡፡ በስልጠናው መክፈቻ ላይ የሴቶችና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክተር Read More

News

የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ የቤቶች አስተዳደር ሥርዓትን እንዲያሻሽል ተጠየቀ

Posted on

የኢትዮጵያ ቤቶች ኤጀንሲ የሚያስተዳድራቸው ቤቶች አስተዳደርና አሠራር ኢኮኖሚያዊ፣ ውጤታማና ቀልጣፋ በሆነ መልኩ መከናወኑን በተመለከተ የ2007 በጀት ዓመት የክዋኔ ኦዲት ግኝት ላይ ይፋዊ ስብሰባ /Public Hearing/ ታህሳስ 21፣ 2009 ዓ.ም ተካሄደ፡፡ Read More

News

የመድሀኒትና የህክምና መገልገያ መሳሪያዎችን በወቅቱና በፍጥነት ለማቅረብ ኤጀንሲው አሰራሩን ማሻሻል እንዳለበት ተገለጸ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በመድሀኒት ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ የመድሀኒትና የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች ግዥ አፈጻጸም ላይ ባከናወነው የክዋኔ ኦዲት ግኝት ላይ ይፋዊ ስብሰባ /Public Hearing/ ህዳር 19፣ 2009 ዓ.ም ስብሰባ ተደረገ፡፡ Read More

News

የአገሪቷን የእግር ኳስ ችግር ለመቅረፍ ስፖርቱ በዘመናዊ የአሰራር ስርዓት ሊመራ እንደሚገባው ተጠቆመ

Posted on
OFAG ETHIOPIA

የአገሪቷን የእግር ኳስ ችግር ለመቅረፍ ስፖርቱ በዘመናዊ የአሰራር ስርዓት ሊመራ እንደሚገባው ተጠቆመየፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የ2007 የእግር ኳስ ስፖርትን ለመምራት እና ለማስፋፋት እያከናወነ ያለውን የአሠራር ሥርዓት Read More

News

የኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ያለበትን የአሠራር ችግር በማስተካከል ውጤታማ ስፖርተኞችን እንዲያፈራ ተጠየቀ

Posted on

የኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ያለበትን የአሠራር ችግር በማስተካከል ውጤታማ ስፖርተኞችን እንዲያፈራ ተጠየቀ በኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ የ2007 በጀት ዓመት የፋይናንሻል የኦዲት ግኝት ላይ ይፋዊ ስብሰባ /Public Hearing/ ህዳር 14፣ 2009 Read More

News

የውጤት ተኮር ስርዓት (BSC) ስልጠና ተሰጠ

Posted on

የውጤት ተኮር ስርዓት ስልጠና ተሰጠ በለውጥ ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀና በውጤት ተኮር ስርዓት (BSC) ላይ ያተኮረ ስልጠና በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በተለያዩ የስራ ክፍሎች ውስጥ ለሚሰሩ የስራ ሀላፊዎችና ባለሙያዎች ከታህሳስ Read More

News

“መ/ቤቱ በሕገ መንግስቱ የተደነገገው የግልጽነትና የተጠያቂነት አሰራር እንዲሰፍን እየሰራ ነው”

Posted on

“መ/ቤቱ በሕገ መንግስቱ የተደነገገው የግልጽነትና የተጠያቂነት አሰራር እንዲሰፍን እየሰራ ነው” ክቡር ዋና ኦዲተር ገመቹ ዱቢሶ * የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሰራተኞች የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀንን፣ የኤድስ ቀንንና የጸረ-ጾታዊ ጥቃት ቀንን Read More