News

የተቀናጀ የፋይናንስ አስተዳደር መረጃ ሥርዓት ትግበራ ላይ ሥልጠና ተሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የተቀናጀ የፋይናንስ አስተዳደር መረጃ ሥርዓት ትግበራን (IFMIS) እውን ለማድረግ ስለመረጃ አስተዳደር ሥርዓቱ ግንዛቤ የሚያስጨብጥ ሥልጠና ከገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር በመጡ ባለሙያዎች ለተቋሙ የፋይናንስ ሠራተኞችና  ለሚመለከታው ሌሎች Read More

News

የኢትዮጵያ ሥጋና ወተት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት አገሪቱን ከዘርፉ ተጠቃሚ ማድረግ እንዳልቻለ ተገለጸ

Posted on

የኢትዮጵያ ሥጋና ወተት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት በሥጋና ወተት አቅርቦት በሚፈለገው የጥራት ደረጃና መጠን የሥጋና የወተት ተዋጽኦ ለህብረተሰቡ ማድረስ ባለመቻሉ አገሪቱ በከፍተኛ መጠን ከውጭ እያስገባች እንደምትገኝ በመግለፅ ኢንሲቲትዩቱ ኃላፊነቱን በአግባቡ ሊወጣ Read More

News

ኤጀንሲዎቹ ተግባራቸውን ከዘርፋቸው ዓላማ ጋር በጥብቅ አስተሳስረው ማከናወን እንዳለባቸው ተገለጸ

Posted on

የአነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች ልማት ኤጀንሲና የፌዴራል የከተሞች የስራ እድል ፈጠራና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ በየዘርፋቸው የሚያከናውኗቸውን ተግባራት ከዘርፋቸው አላማ ጋር በጥብቅ አስተሳስረውና አጠናክረው ማከናወን እንዳለባቸው የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች Read More

News

የኢትዮጵያ ሥጋና ወተት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት አገሪቱን ከዘርፉ ተጠቃሚ ማድረግ እንዳልቻለ ተገለጸ

Posted on

የኢትዮጵያ ሥጋና ወተት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት በሥጋና ወተት አቅርቦት በሚፈለገው የጥራት ደረጃና መጠን የሥጋና የወተት ተዋጽኦ ለህብረተሰቡ ማድረስ ባለመቻሉ አገሪቱ በከፍተኛ መጠን ከውጭ እያስገባች እንደምትገኝ በመግለፅ ኢንሲቲትዩቱ ኃላፊነቱን በአግባቡ ሊወጣ Read More

News

የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ ኃላፊነቱን በአግባቡ እየተወጣ እንዳልሆነ ተገለጸ

Posted on

የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ በመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ የትምህርት ጥራትንና አግባብነትን ለማረጋገጥ የሚያደርገው ክትትልና ድጋፍ ዝቅተኛና የሀገሪቱ የእድገት ግብና ፍላጎት የሚያሟላ የተማረ ትውልድ ለመፍጠር የማያስችል በመሆኑ ሀላፊነቱን በአግባቡ Read More

News

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተመደበለትን ከፍተኛ በጀት በአግባቡ ሥራ ላይ እንዲያውል ተጠየቀ

Posted on

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በአገሪቱ ከፍተኛ በጀት ከሚመደብላቸው የመንግስት መ/ቤቶች አንዱ  እንደመሆኑ መጠን በጀቱን በአግባቡ ሥራ ላይ ሊያውል እንደሚገባ በኢ.ፊ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ታህሳስ Read More

News

በተሻሻለው የፌዴራል የቤተሰብ ህግ ላይ ለመ/ቤቱ ሰራተኞች ስልጠና ተሰጠ

Posted on

በሴቶችና ወጣቶች ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት የተዘጋጀና በተሻሻለው የፌዴራል የቤተሰብ ህግ ላይ ያተኮረ ስልጠና ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሰራተኞች ከታህሳስ 26-27፣ 2009 ዓ.ም ተሰጠ፡፡ በስልጠናው መክፈቻ ላይ የሴቶችና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክተር Read More

News

የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ የቤቶች አስተዳደር ሥርዓትን እንዲያሻሽል ተጠየቀ

Posted on

የኢትዮጵያ ቤቶች ኤጀንሲ የሚያስተዳድራቸው ቤቶች አስተዳደርና አሠራር ኢኮኖሚያዊ፣ ውጤታማና ቀልጣፋ በሆነ መልኩ መከናወኑን በተመለከተ የ2007 በጀት ዓመት የክዋኔ ኦዲት ግኝት ላይ ይፋዊ ስብሰባ /Public Hearing/ ታህሳስ 21፣ 2009 ዓ.ም ተካሄደ፡፡ Read More

News

የመድሀኒትና የህክምና መገልገያ መሳሪያዎችን በወቅቱና በፍጥነት ለማቅረብ ኤጀንሲው አሰራሩን ማሻሻል እንዳለበት ተገለጸ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በመድሀኒት ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ የመድሀኒትና የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች ግዥ አፈጻጸም ላይ ባከናወነው የክዋኔ ኦዲት ግኝት ላይ ይፋዊ ስብሰባ /Public Hearing/ ህዳር 19፣ 2009 ዓ.ም ስብሰባ ተደረገ፡፡ Read More

News

የአገሪቷን የእግር ኳስ ችግር ለመቅረፍ ስፖርቱ በዘመናዊ የአሰራር ስርዓት ሊመራ እንደሚገባው ተጠቆመ

Posted on
OFAG ETHIOPIA

የአገሪቷን የእግር ኳስ ችግር ለመቅረፍ ስፖርቱ በዘመናዊ የአሰራር ስርዓት ሊመራ እንደሚገባው ተጠቆመየፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የ2007 የእግር ኳስ ስፖርትን ለመምራት እና ለማስፋፋት እያከናወነ ያለውን የአሠራር ሥርዓት Read More