News
Posted on

ሰኔ 16/2010 ዓ.ም የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ከሦስት ወራት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ላመጡት ለውጥ የምስጋናና የድጋፍ ሰልፍ በተካሔደበት ወቅት በመስቀል አደባባይ በተፈፀመው የቦንብ ጥቃት በንፁሃን ዜጎች ላይ ለደረሠባቸው Read More

News

በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለሚሰራው ሥራ ውጤት አልባ መሆን ምክር ቤቱ ራሱን ወቀሰ

Posted on

 መ/ቤቱ የፌዴራል መንግስት መ/ቤቶችን የ2009 በጀት ዓመት የሂሳብና የክዋኔ ኦዲት ሪፖርት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አቅርቧል፡፡ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክቡር አቶ ገመቹ ዱቢሶ የ2009 በጀት ዓመት የሂሳብና የክዋኔ Read More

News

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ከተደጋጋሚ የኦዲት ግኝት ራሱን ነጻ ማድረግ እንዳለበት ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

Posted on

የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ከተደጋጋሚ አሉታዊ የኦዲት ግኝት ነጻ እንዲሆን አመራሩ በቁርጠኝነት ሊሰራ እንደሚገባ የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው በዩኒቨርስቲው ዋናው ግቢ፣ በቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት እንዲሁም በተፈጥሮ Read More

News

የውጤት ተኮር ዕቅድ ዝግጅት፣ ትግበራና የአፈጻጸም ምዘና ስርዐት ስልጠና ተሰጠ፡፡

Posted on

በውጤት ተኮር ስርአት እቅድ ዝግጅት፣ ትግበራና የአፈጻጸም ስርአት ላይ ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የድጋፍ ዘርፍ ሰራተኞች ከሚያዝያ ከ24-25/2010 ዓ.ም ስልጠና ተሰጠ፡፡ በስልጠናው ላይ በመ/ቤቱ የለውጥ ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት የለውጥ ስራ Read More

News

ባለሥልጣን መ/ቤቱ በኦዲት አስተያየት ትኩረት እንዳልሰጠ ተገለፀ

Posted on

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢትዮጵያ ኢነርጂ ባለሥልጣን የ2006-2008 በጀት ዓመት የክዋኔ ኦዲት ግኝት ላይ ይፋዊ ስብሰባ ሚያዚያ 10፣ 2010 ዓ.ም አካሄደ፡፡ ተቋሙ Read More

News

አገልግሎቱ የማዕቀፍ ግዥ ስርአቱን ችግሮች በመፍታት ከተጠቃሚዎች የሚቀርቡበትን ቅሬታዎች ማስቀረት እንዳለበት ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

Posted on

የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት በሚያካሂደው የማዕቀፍ ግዢ ተጠቃሚ የሆኑ ተቋማት የሚያቀርቡበትን መጠነ ሰፊ ቅሬታ በሚያስቀርና የተቋቋመበትን አላማ በሚያሳካ አግባብ ያሉበትን የአሰራር ችግሮች መፍታትና በእቅድ መንቀሳቀስ እንዳለበት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና Read More

News

በሚኒስቴር መ/ቤቱ የእንስሳት ዝርያ ማሻሻያ አፈፃፀም ውጤታማ አለመሆኑ ተገለፀ

Posted on

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የእንስሳትና ዓሣ ሃብት ሚኒስቴር የእንስሳት ዝርያ ማሻሻያ አፈፃፀምን በተመለከተ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ያከናወነውን የክዋኔ ኦዲት መሰረት በማድረግ Read More

News

መቀሌ ዩኒቨርስቲ በፋይናንስ ስርአቱ ውስጥ ያሉ ችገሮችን ማረም እንደሚገባው ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ፡፡

Posted on

የመቀሌ ዩኒቨርስቲ የኦዲት ግንቶችን መሰረት በማድረግ በፋይናንስ፣ በግዥና በንብረት አስተዳደር በኩል የሚታዩበትን ድክመቶች መቅረፍ እንዳለበት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡  ቋሚ ኮሚቴው በዩኒቨርስቲው 2008 በጀት አመት ሂሳብ Read More

News

የደብረማርቆስ ዩኒቨርስቲ ለኦዲት ግኝቶች ትኩረት በመስጠት ህግና መመሪያ ጠብቆ ሊሠራ እንደሚገባ ተገለፀ

Posted on

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ የ2008 በጀት ዓመት ሂሳብ ላይ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ያደረገው የሂሳብ ኦዲትን መሰረት በማድረግ ይፋዊ Read More

News

የተቋማቱ ሠራተኞች ቅጥር ግቢያቸውና አካባቢያቸውን አፀዱ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና ከብሮድካስት ባለሥልጣን መ/ቤቶች ጋር በመሆን የጋራ ቅጥር ግቢያቸውንና በግቢው አከባቢ የሚገኘውን ሥፍራ የካቲት 16፣ 2010 ዓ.ም አፀዱ፡፡ በፅዳት ስነ-ሥርዓቱ  የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት Read More