ምክር ቤቱ በኦዲት ግኝቶች ላይ እርምጃ በማይወስዱት ላይ ክትትልና ቁጥጥሩን ማጠናከር እንዳለበት ተገለጸ
Posted onየህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በኦዲት ግኝቶች ላይ እርምጃ በማይወስዱ አካላት ላይ የሚያደርገውን ክትትል ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት የምክር ቤቱ ምክትል አፈ ጉባዔ የተከበሩ ወ/ሮ ሽታዬ ምናለ አሳሰቡ፡፡ ምክትል አፈ ጉባዔ ወ/ሮ Read More
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በኦዲት ግኝቶች ላይ እርምጃ በማይወስዱ አካላት ላይ የሚያደርገውን ክትትል ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት የምክር ቤቱ ምክትል አፈ ጉባዔ የተከበሩ ወ/ሮ ሽታዬ ምናለ አሳሰቡ፡፡ ምክትል አፈ ጉባዔ ወ/ሮ Read More
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የ2008 በጀት ዓመት የፋይናንሺያል ኦዲት ግኝት ላይ ይፋዊ ህዝባዊ ስብሰባ ታህሳስ 11፣ 2010 ዓ.ም አካሄደ፡፡ Read More
በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በተለያዩ የሥራ ዘርፎች ሲሠጥ የነበረውን የአሰልጣኞች ስልጠና በውጤታማነት ላጠናቀቁ 30 ሠራተኞች የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ታህሣስ 05፣ 2010 ዓ.ም ተሰጠ፡፡ በሰርተፍኬት አሰጣጥ ስነ-ሥርዓቱ ላይ ንግግር ያደረጉት የታክስ Read More
የመንግስት ወጪ አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽንና በስሩ በሚያስተዳድራቸው የተንዳሆ፣ የመተሀራ እና የወንጂ/ሸዋ የስኳር ፋብሪካዎች የስራ ኃላፊዎች ለስኳር ልማት ዘርፍ መንግስት በሰጠው ትኩረትና ህዝቡ ባለው የስኳር ፍላጎት ልክ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሠራተኞች የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀንን፤ ዓለም አቀፍ የኤድስ ቀንንና የጸረ-ጾታዊ ጥቃት ቀንን አከበሩ፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሠራተኞች 12ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀንን “በህገ መንግስታችን Read More
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በእንስሳትና ዓሳ ሃብት ልማት ሚኒስቴር እና ለሚኒስቴሩ ተጠሪ በሆኑት በብሔራዊ እንስሳት ጤና ምርምርና ጥናት ማዕከል እና በብሔራዊ ሰው Read More
የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ከኦዲት ግኝት ባለድርሻ አካላት ጋር በ2009 በጀት አመት የጋራ አፈጻጸምና በ2010 በጀት አመት እቅድ ዙርያ ጥቅምት 29፣ 2010 ዓ.ም ውይይት አደረገ፡፡ በውይይቱ መክፈቻ Read More
14ኛው የአፍሪካ ዋና ኦዲተሮች ማህበር /AFROSAI/ ጠቅላላ ጉባዔ እ.ኤ.አ ከጥቅምት 23-27/ 2017 ዓ.ም በናሚቢያ ዋና ከተማ ዊንድሆክ ተካሄደ፡፡ በጉባኤው በኦዲት ዘርፍ ምክትል ዋና ኦዲተር በክብርት ወ/ሮ መሰረት ዳምጤ የተመራ ሦስት Read More
የወጣቶችን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ማጎልበት እንዲሁም ስለመቻቻል ያላቸውን ግንዛቤና ክህሎት ማሳደግ ግጭቶችን ለመከላከል፣ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥና ማህበራዊ ለውጥንና ፍትህን ለማስፈን ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በሴቶችና ወጣቶች ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት የፌዴራል ዋና ኦዲተር Read More
An experience sharing meeting was held between the Office of Auditor General of Ethiopia and Somalia on 04 August 2017. A delegation of senior officials from the Office of the Read More