News

በዘርፈ ብዙና ስርዓተ ጾታ አካታችነት ላይ ያተኮረ የስልጠናና የውይይት መርሀ ግብር ተካሄደ-በመርሀ ግብሩ ተሳታፊ የሆኑ የመ/ቤቱ የማኔጅመንት አባላት አዲስ በተዘጋጀው የዘርፈ ብዙና ስርዓተ ጾታ ማካተት ትግበራ ረቂቅ ማኑዋል ላይ የማዳበሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡

Posted on

  የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የማኔጅመንት አባላት የተሳተፉበት በዘርፈ ብዙና ስርዓተ ጾታ አካታችነት ላይ ያተኮረ የስልጠናና የውይይት መድረክ ተካሄደ፡፡ መስከረም 29 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ ስራ አመራር Read More

News

በኮምፕሊያንስ ኦዲት ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለመ/ቤቱ የፋይናሽያል ኦዲት ከፍተኛ ኦዲተሮች በኮምፕሊያንስ ኦዲት ላይ የተኮረ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ሰጠ፡፡ በስልጠናው መክፈቻ ስነስርዓት ላይ የተገኙት የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ም/ዋና ኦዲተር ክቡር አቶ Read More

News

መ/ቤቱ በተለያዩ የኦዲትና ኦዲት ነክ ጉዳዮች ዙሪያ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለኢ.ፌ.ዲ.ሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲቲዩት በተለያዩ የኦዲት፣ የግዥና የፋይናንስ አሠራሮች ዙሪያ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከነሀሴ 13 ቀን 2015 እስከ ነሀሴ 15 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ Read More

News

በየደረጃው የሚገኙ የዋና ኦዲተር መ/ቤቶችን የጋራ ሥራ ያጠናክራል የተባለ ጉባኤ ተካሄደ • በ22 ኛው የዋና ኦዲተር መ/ቤቶች ጉባኤ ማጠናቀቂያ በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ አረንጓዴ አሻራን የማኖር የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብርና ጉብኝት ተካሂዷል

Posted on

የጋራ የኦዲት ሥራን የበለጠ የሚያጠናክር የፌዴራል፣ የክልልና የከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች 22ኛ ጉባኤ ሐምሌ 8 ቀን 2015 ዓ.ም በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዋና ከተማ ቦንጋ ተካሂዷል፡፡ በጉባኤው የፌዴራል፣ Read More

News

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሠራተኞች የጤና አውደ ርዕይ ጉብኝት አደረጉ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤና ም/ዋና ኦዲተር ክቡር አቶ አበራ ታደሰን ጨምሮ ሌሎች የመ/ቤቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች “የጤና እመርታ” በሚል መሪ ቃል  በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጤና ሚኒስቴር Read More

News

መ/ቤቱ ለጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ኦዲተሮች ስልጠና ሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኦዲት የስራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በተለያዩ ኦዲት ነክ የአሠራር ስርዓቶች ዙሪያ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከሰኔ 19 እስከ ሰኔ 30/ Read More

News

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት እና የፌዴራል የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የሁለትዮች የጋራ ስራ ስምምነት ተፈራረሙ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት እና የፌዴራል የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ሙስናንና ብልሹ አሠራሮችን ከመታገል አንጻር በጋራ ሊሠሩ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ የሁለትዮች የጋራ ስምምነት ሰኔ 27 ቀን 2015 ዓ.ም ተፈራርመዋል፡፡ በሁለትዮች የጋራ Read More

News

በመ/ቤቱ የኦዲት ስራ ላይ የሚዲያ አካላት ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ-* ተቋማት በኦዲት ግኝቶች ላይ ሊወስዷቸው የሚገቡ የማሻሻያ እርምጃዎችን በተመለከተ የሚዲያዎች ክትትል አስፈላጊ ነው ተብሏል

Posted on

የኦዲት ተደራጊ ተቋማትን የኦዲት ግኝት ማስተካከያ እርምጃዎችን ሂደት ከመከታተልና የደረሱበትን ውጤት ለህዝብ ተደራሽ ከማድረግ አንጻር የሚዲያ አካላት ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው ሰኔ 23 ቀን 2015 ዓ.ም _በፌዴራል_ዋና_ኦዲተር መ/ቤት Read More

News

መ/ቤቱ የ2014 በጀት ዓመት የኦዲት አፈጻጸሙን ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አቀረበ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ2014 በጀት ዓመት የኦዲት አፈጻጸሙን ለኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አቀረበ፡፡ በክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ የፌዴራል ዋና ኦዲተር የቀረበው ሪፖርት የመ/ቤቱን የ2014 በጀት ዓመት የኦዲት አፈጻጸምና በ2015 Read More

News

ሁሉም የመንግስት ልማት ድርጅቶች በሂሳብ ምርመራ አገልግሎት ኮርፖሬሽን ኦዲት የማይሸፈኑ መሆኑ ተገለጸ

Posted on

የሂሳብ ምርመራ አገልግሎት ኮርፖሬሽን ከመንግስት የልማት ድርጅቶች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ባካሄደው የምክክር መድረክ ሁሉም የመንግስት ልማት ድርጅቶች በኮርፖሬሽኑ ኦዲት የማይሸፈኑ እና ህጉ በሚያዘው የጊዜ ገደብ ውስጥ ሂሳባቸውን ዘግተው Read More