በመ/ቤቱ የኦዲት ስራ ላይ የሚዲያ አካላት ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ-* ተቋማት በኦዲት ግኝቶች ላይ ሊወስዷቸው የሚገቡ የማሻሻያ እርምጃዎችን በተመለከተ የሚዲያዎች ክትትል አስፈላጊ ነው ተብሏል
Posted onየኦዲት ተደራጊ ተቋማትን የኦዲት ግኝት ማስተካከያ እርምጃዎችን ሂደት ከመከታተልና የደረሱበትን ውጤት ለህዝብ ተደራሽ ከማድረግ አንጻር የሚዲያ አካላት ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው ሰኔ 23 ቀን 2015 ዓ.ም _በፌዴራል_ዋና_ኦዲተር መ/ቤት Read More