News

የተሻሻለ የሥራ አፈጻጸም አመራር እና ምዘና ሥርዓት ማንዋልን ለማስተዋወቅና ለመተግበር የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ

Posted on

ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የማኔጅመንት አባላት በለውጥ ስራ አመራር በተለይም በዲስ መልክ ተሻሽሎ የተዘጋጀውን የመ/ቤቱ የሥራ አፈጻጸም አመራር እና ምዘና ሥርዓት ማንዋል ለማስተዋወቅና የትግበራ አቅጣጫዎችን ለማሳየት የተዘጋጀ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሀ Read More

Uncategorized

የኦዲት ባለድርሻ አካላት ፎረም የ2017 በጀት አመት የስራ መጀመሪያ ስብሰባውን አካሄደ

Posted on

በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እና ሌሎች የኦዲት ባለድርሻ አካላት ተሳትፎ በተመረጡ የኦዲት ግኝቶች ላይ የሚካሄዱ ይፋዊ ህዝባዊ የውይይት መድረኮችንና የመስክ ምልከታዎችን የሚመራው የኦዲት Read More

Uncategorized

ለመ/ቤቱ ሠራተኞች የአስተዳደርና የህግ ማዕቀፎች ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር በምስራቅ ወኪል መ/ቤት ሥር ለሚሠሩ 16 ሠራተኞች በመ/ቤቱ የአስተዳደርና የህግ ማዕቀፎች ላይ መሰረት ያደረገ ስልጠና ተሰጠ፡፡ ከጥቅምት – እስከ ጥቅምት -/2017 ዓ.ም ድሬዳዋ በሚገኘው የምስራቅ ወኪል መ/ቤት Read More

News

ቋሚ ኮሚቴው የመ/ቤቱ የእቅድ አፈጻጸም ውጤታማ መሆኑን ገለጸ

Posted on

የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ2017 አንደኛ ሩብ አመት የእቅድ አፈጻጸም ስኬታማ መሆኑን ገለጸ፡፡ ከጥቅምት 22 -23/2017 ዓ.ም ለሁለት ቀናት በተካሄደውና Read More

News

በስርዓተ-ጾታ፣ አካል ጉዳተኝነት እና ማህበራዊ አካታችነት ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ

Posted on

ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አመራሮችና ሠራተኞች በስርዓተ-ጾታ፣ አካል ጉዳተኝነት እና ማህበራዊ ጉዳዮች አካታችነት ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተካሄደ፡፡ ጥቅምት 21 ቀን 2017 ዓ.ም ለአንድ ቀን የተካሄደውን ስልጠና አዘጋጅቶ የሰጠው Read More

News

ለወኪል መ/ቤቶች የሚሰጠው የአስተዳደርና የህግ ማዕቀፎች ስልጠና ተጠናክሮ ቀጥሏል

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር በደቡብ ወኪል መ/ቤት ሥር ለሚሠሩ ሠራተኞች የዋና ኦዲተር መ/ቤት የአስተዳደርና የህግ ማዕቀፎች ላይ ያተኮረ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ በሀዋሳ ከተማ ለሦስት ቀናት በተሰጠው ስልጠና የፌዴራል መንግስት ሰራተኞች አዋጅ፣ የዋና Read More

News

በአስተዳደርና በህግ ማዕቀፎች ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ

Posted on

መ/ቤቱ በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የማዕከላዊ ወኪል ሥር ለሚገኙ ሠራተኞች የመቤቱን የአስተዳደርና የህግ ማዕቀፎች በተመለከተ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከጥቅምት 5 እስከ ጥቅምት 6/2017 ዓ.ም በመ/ቤቱ የሥልጠና ማዕከል የተሰጠው የሁለት ቀናት ስልጠና Read More

News

መ/ቤቱ ከሌሎች አጎራባች ተቋማት ጋር በመሆን 17ኛውን ብሔራዊ የሰንደቅ አላማ ቀን አከበረ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሠራተኞች አጎራባች ከሆኑት የፌዴራል  ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽንና የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን ሠራተኞች ጋር በመሆን በመ/ቤቶቹ ቅጥር ግቢ 17ኛውን ብሔራዊ የሰንደቅ አላማ ቀን አክብረዋል፡፡ በአከባበር ስነስርዓቱ ላይ የፌዴራል Read More