News

በየደረጃው የሚገኙ የዋና ኦዲተር መ/ቤቶችን የጋራ ሥራ ያጠናክራል የተባለ ጉባኤ ተካሄደ • በ22 ኛው የዋና ኦዲተር መ/ቤቶች ጉባኤ ማጠናቀቂያ በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ አረንጓዴ አሻራን የማኖር የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብርና ጉብኝት ተካሂዷል

Posted on

የጋራ የኦዲት ሥራን የበለጠ የሚያጠናክር የፌዴራል፣ የክልልና የከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች 22ኛ ጉባኤ ሐምሌ 8 ቀን 2015 ዓ.ም በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዋና ከተማ ቦንጋ ተካሂዷል፡፡ በጉባኤው የፌዴራል፣ Read More

News

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሠራተኞች የጤና አውደ ርዕይ ጉብኝት አደረጉ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤና ም/ዋና ኦዲተር ክቡር አቶ አበራ ታደሰን ጨምሮ ሌሎች የመ/ቤቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች “የጤና እመርታ” በሚል መሪ ቃል  በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጤና ሚኒስቴር Read More

News

መ/ቤቱ ለጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ኦዲተሮች ስልጠና ሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኦዲት የስራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በተለያዩ ኦዲት ነክ የአሠራር ስርዓቶች ዙሪያ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከሰኔ 19 እስከ ሰኔ 30/ Read More

News

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት እና የፌዴራል የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የሁለትዮች የጋራ ስራ ስምምነት ተፈራረሙ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት እና የፌዴራል የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ሙስናንና ብልሹ አሠራሮችን ከመታገል አንጻር በጋራ ሊሠሩ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ የሁለትዮች የጋራ ስምምነት ሰኔ 27 ቀን 2015 ዓ.ም ተፈራርመዋል፡፡ በሁለትዮች የጋራ Read More

News

በመ/ቤቱ የኦዲት ስራ ላይ የሚዲያ አካላት ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ-* ተቋማት በኦዲት ግኝቶች ላይ ሊወስዷቸው የሚገቡ የማሻሻያ እርምጃዎችን በተመለከተ የሚዲያዎች ክትትል አስፈላጊ ነው ተብሏል

Posted on

የኦዲት ተደራጊ ተቋማትን የኦዲት ግኝት ማስተካከያ እርምጃዎችን ሂደት ከመከታተልና የደረሱበትን ውጤት ለህዝብ ተደራሽ ከማድረግ አንጻር የሚዲያ አካላት ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው ሰኔ 23 ቀን 2015 ዓ.ም _በፌዴራል_ዋና_ኦዲተር መ/ቤት Read More

News

መ/ቤቱ የ2014 በጀት ዓመት የኦዲት አፈጻጸሙን ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አቀረበ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ2014 በጀት ዓመት የኦዲት አፈጻጸሙን ለኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አቀረበ፡፡ በክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ የፌዴራል ዋና ኦዲተር የቀረበው ሪፖርት የመ/ቤቱን የ2014 በጀት ዓመት የኦዲት አፈጻጸምና በ2015 Read More

News

ሁሉም የመንግስት ልማት ድርጅቶች በሂሳብ ምርመራ አገልግሎት ኮርፖሬሽን ኦዲት የማይሸፈኑ መሆኑ ተገለጸ

Posted on

የሂሳብ ምርመራ አገልግሎት ኮርፖሬሽን ከመንግስት የልማት ድርጅቶች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ባካሄደው የምክክር መድረክ ሁሉም የመንግስት ልማት ድርጅቶች በኮርፖሬሽኑ ኦዲት የማይሸፈኑ እና ህጉ በሚያዘው የጊዜ ገደብ ውስጥ ሂሳባቸውን ዘግተው Read More

Uncategorized

ለጥናትና ምርምር ተግባር ሊያገለግሉ የሚችሉ የቆዩ ታሪካዊ ሰነዶች ርክክብ ተደረገ-*የቆዩ ሰነዶችን ወደ ዘመናዊ የመረጃ አያያዝና አስተዳደር ሥርዓት ለመቀየር እየተሰራ መሆኑም ተገልጿል

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር /ፌ.ዋ.ኦ/ መ/ቤት ከረጅም ዘመናት ጀምሮ ለስራ ሲገለገልባቸው የቆዩ ሰነዶችን በመመዘን፣ በመምረጥና በመለየት ለጥናትና ምርምር ተግባር በመረጃነትና በማስረጃነት ሊውሉ የሚችሉ ታሪካዊ ሰነዶችን በቋሚ መዘክርነት እንዲያገለግሉ ለኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና Read More