የመ/ቤቱ የ2016 በጀት አመት ኦዲት አፈጻጸም ይፋ ሆነ
Posted onየፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ ሪፖርቱን ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አቅርበዋል፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በ2016 በጀት አመት ያከናወናቸው የተለያዩ የኦዲት ተግባራት አፈጻጸሞች የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ ሪፖርቱን ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አቅርበዋል፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በ2016 በጀት አመት ያከናወናቸው የተለያዩ የኦዲት ተግባራት አፈጻጸሞች የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ከአይፓስ ኢትዮጵያ (IPAS Ethiopia) ጋር በመተባበር የአካታችነት ኦዲት ትግበራ ላይ ያተኮረ የ 2 ቀናት ሥልጠና አካሂዷል፡፡ በስልጠናው መክፈቻ ላይ የተገኙት የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የጽ/ቤት ኃላፊ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በፍቃድ ለሚሰሩ ሌሎች አካላት የዕድል ሎተሪ እንዲያጫውቱ የሚያደረግበት የፍቃድ አሰጣጥ እና ገቢ አሰባሰብ ኢኮኖሚያዊ፣ ቀልጣፋ እና ውጤታማ መሆኑን በተመለከተ ባካሄደው የክዋኔ ኦዲት የታዩ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በ2015/2016 ኦዲት አመት በኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ተንቀሳቃሽ ቅርሶችን የማስተዳደር ሥርዓት ለመፈተሽ ባካሄደው የክዋኔ ኦዲት የታዩ ክፍተቶች እንዲታረሙና ቅርሶችን በተሻለ ሁኔታ የማስተዳደር አሠራሮች እንዲጠናከሩ ተጠየቀ፡፡ ሰኔ Read More
ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የፋይናንሽያል ኦዲት የስራ ኃላፊዎችና ከፍተኛ ባለሙያዎች አለም አቀፍ ስታንዳርዶችን በጠበቀ መልኩ እንደገና ተሻሽሎ በተዘጋጀው የፋይናንሽያል ኦዲት ማኑዋል አተገባበር ላይ ያተኮረ አውደ ጥናት ተካሄደ፡፡ ሰኔ 5 ቀን Read More
በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አዲስ ለተቀጠሩ ሠራተኞች የ5 ቀናት የተቋማዊ ትውውቅ /Induction/ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፡፡ በስልጠናው የማጠናቀቂያ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ ባስተላለፉት Read More
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት አዘጋጅነት በአርባ ምንጭ ከተማ በአውሮጳ ህብረት ድጋፍ የተካሄደው የ23ኛው የፌዴራል፣ የክልልና የፌዴራል ከተሞች አስተዳደር ዋና ኦዲተር መ/ቤቶችና የኦዲት የባለድርሻ አካላት አመታዊ መደበኛ ጉባኤ Read More
በግብርናው ዘርፍ የእንሰሳት ቄራዎች አደረጃጀትና የስጋ ምርቶች አገልግሎት አሰጣጥ ኤኮኖሚያዊ፣ ቀልጣፋና ውጤታማ መሆኑን ማረጋገጥን ዓላማው አድርጎ በ2015/2016 ኦዲት አመት በኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን ላይ የተካሄደው የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የአካባቢ ክዋኔ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ እና ሌሎች የመ/ቤቱ አመራሮች የተሳተፉበትና በሲሸልስ ዋና ኦዲተር ተቋም (SAI Seychelles) አዘጋጅነት ከግንቦት 11-15/2017 ዓ.ም ለአምስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የነበረው 21ኛው የአፍሪካ እንግሊዝኛ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤና ሌሎች የመ/ቤቱ አመራሮች እየተሳተፉ የሚገኙበት 21ኛው የአፍሪካ እንግሊዝኛ ተናጋሪ ሀገራት ዋና ኦዲተር ተቋማት ማህበር(AFROSAI-E)የገቨርኒንግ ቦርድ ጉባኤ በአፍሪካዊቷ ሲሸልስ ማሄ ደሴት እየተካሄደ ይገኛል። ጉባኤው Read More