የተሻሻለውን የክዋኔ ኦዲት ማኑዋል ለማስተዋወቅ በሁለት ዙሮች የተሰጠው ስልጠና ተጠናቀቀ
Posted onወቅታዊ የአሰራር ሂደቶችንና ቴክኒኮችን በማካተት እንደገና የተሻሻለውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የክዋኔ ኦዲት ትግበራ ማኑዋል ለማስተዋወቅ በሁለት ዙሮች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ ስልጠናው በአውሮፓ ህብረት ድጋፍ የተዘጋጀ እና ከመስከረም 5 Read More
ወቅታዊ የአሰራር ሂደቶችንና ቴክኒኮችን በማካተት እንደገና የተሻሻለውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የክዋኔ ኦዲት ትግበራ ማኑዋል ለማስተዋወቅ በሁለት ዙሮች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ ስልጠናው በአውሮፓ ህብረት ድጋፍ የተዘጋጀ እና ከመስከረም 5 Read More
በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የህጻናት ማቆያ ማዕከል ቆይታ ያደረጉና ለቀጣዩ መደበኛ የመዋዕለ ህጻናት ትምህርታቸው ጠቃሚ የሆነ መሠረታዊ ዝግጅት ሲደረግላቸው የቆዩ የሁለተኛ ዙር ስድስት ህጻናት የማዕከል ቆይታቸውን አጠናቀዋል፡፡ በመ/ቤቱ የሴቶች፣ ወጣቶችና Read More
በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በቅርቡ አዳዲስ የክዋኔ ኦዲት የአሠራር ይዘቶችን በማካተት የተሻሻለውን የክዋኔ ኦዲት ማኑዋልና የተሻሻሉትን ይዘቶች ለኦዲተሮች ለማስተዋወቅ የሚረዳ ስልጠና ተጀመረ፡፡ መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም በክቡር አቶ ሀጂ Read More
ሊንኩን ይጫኑ https://web.facebook.com/reel/2913785742153389
እንኳን ለአዲሱ የ2018 ዓ.ም በሠላም አደረሰን! ውድ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አመራርና ሠራተኞች እንዲሁም መላው የኢትዮጵያ ህዝብ እንኳን ለአዲሱ የ2018 ዓ.ም በሠላም አደረሳችሁ! አደረሰን! የተጠናቀቀው የ2017 ዓ.ም የፌዴራል ዋና ኦዲተር Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ2018 አዲስ ዓመትን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁና የማዕድ ማጋራት መርሀ ግብር አካሄደ፡፡ በመርሀ ግብሩ ላይ የተገኙት የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ አዲሱ የ2018 ዓ.ም የስኬትና Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ከአፍሪካ የእንግሊዘኛ ተናጋሪ ዋና ኦዲተሮች ማህበር (AFROSAI-E) ጋር በመተባበር የአደጋ ጊዜ የኦዲት እቅድ ዝግጅት (DISASTER AUDIT PLANNING) ላይ ያተኮረ አውደ ጥናት አካሄደ፡፡ አውደጥናቱ በአፍሮሳይ-ኢ (AFROSAI-E) ድጋፍ Read More
በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ድጋፍና ትብብር የቀረበውን የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የአይናችን ፕሮግራም ይከታተሉ፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት
በአፍሪካ እንግሊዝኛ ተናጋሪ ሀገራት የዋና ኦዲተር ተቋማት ማህበር (AFROSAI-E) አስተባባሪነትና አዘጋጅነት እንዲሁም በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አስተናጋጅነት ከነሀሴ 12-16 ቀን 2017 ዓ.ም ለአምስት ተከታታይ ቀናት በአዲስ አበባ ሲካሄድ የነበረው አውደ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤትን ጨምሮ ከሌሎች የአፍሪካ እንግሊዝኛ ተናጋሪ ሀገራት የዋና ኦዲተር ተቋማት ማህበር (AFROSAI-E) የተውጣጡ የኦዲት ኤክስፐርቶች የተሳተፉበት አውደ ጥናት ተካሂዷል፡፡ በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አስተባባሪነት የተካሄደው አውደ ጥናት Read More