News

የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ ለአዲሱ የ2018 ዓ.ም ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብና ለመ/ቤቱ ሠራተኞች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

Posted on

እንኳን ለአዲሱ የ2018 ዓ.ም በሠላም አደረሰን! ውድ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አመራርና ሠራተኞች እንዲሁም መላው የኢትዮጵያ ህዝብ እንኳን ለአዲሱ የ2018 ዓ.ም በሠላም አደረሳችሁ! አደረሰን! የተጠናቀቀው የ2017 ዓ.ም የፌዴራል ዋና ኦዲተር Read More

News

የ2018 አዲስ አመት የእንኳን አደረሳችሁና የማዕድ ማጋራት መርሀ ግብር ተካሄደ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ2018 አዲስ ዓመትን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁና የማዕድ ማጋራት መርሀ ግብር አካሄደ፡፡ በመርሀ ግብሩ ላይ የተገኙት የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ አዲሱ የ2018 ዓ.ም የስኬትና Read More

News

የአደጋ ጊዜ ኦዲት እቅድ ዝግጅት ላይ ያተኮረ አውደ ጥናት ተካሄደ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ከአፍሪካ የእንግሊዘኛ ተናጋሪ ዋና ኦዲተሮች ማህበር (AFROSAI-E) ጋር በመተባበር የአደጋ ጊዜ የኦዲት እቅድ ዝግጅት (DISASTER AUDIT PLANNING) ላይ ያተኮረ አውደ ጥናት አካሄደ፡፡ አውደጥናቱ በአፍሮሳይ-ኢ (AFROSAI-E) ድጋፍ Read More

News

ለጤናው ዘርፍ የሚውለውን የግሎባል ፈንድ አፈጻጸም ኦዲት ለማጠናከር የተካሄደው የAFROSAI-E ኦዲት ኤክስፐርቶች አውደ ጥናት ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ*በአውደ ጥናቱ ማጠናቀቂያ ተሳታፊዎች የፈንዱን አፈጻጸም ውጤታማነት መቃኘት የሚያስችል ጉብኝት በአዲስ አበባ በሚገኝ አንድ ጤና ጣቢያ ላይ አድርገዋል፡፡

Posted on

በአፍሪካ እንግሊዝኛ ተናጋሪ ሀገራት የዋና ኦዲተር ተቋማት ማህበር (AFROSAI-E) አስተባባሪነትና አዘጋጅነት እንዲሁም በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አስተናጋጅነት ከነሀሴ 12-16 ቀን 2017 ዓ.ም ለአምስት ተከታታይ ቀናት በአዲስ አበባ ሲካሄድ የነበረው አውደ Read More

News

የAFROSAI-E ኦዲት ኤክስፐርቶች የተሳተፉበትና በጤናው ዘርፍ የሚደረጉ የአለም አቀፍ ትብብርና ድጋፎችን አፈጻጸም በተገቢ ኦዲት ለመፈተሽ የሚያስችል አውደ ጥናት ተካሄደ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤትን ጨምሮ ከሌሎች የአፍሪካ እንግሊዝኛ ተናጋሪ ሀገራት የዋና ኦዲተር ተቋማት ማህበር (AFROSAI-E) የተውጣጡ የኦዲት ኤክስፐርቶች የተሳተፉበት አውደ ጥናት ተካሂዷል፡፡ በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አስተባባሪነት የተካሄደው አውደ ጥናት Read More

News

የተሻሻሉትን የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር አዋጅና መመሪያዎች ለማስተዋወቅ በሶስት ዙሮች ሲሰጥ የቆየው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተጠናቀቀ

Posted on

የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደርን በተመለከተ ተሻሽለው የወጡ አዋጅና መመሪያዎችን ለመ/ቤቱ የስራ ኃላፊዎችና ሌሎች ባለሙያዎች ለማስተዋወቅ በሶስት ዙሮች ሲሰጥ የቆየው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በመንግስት ግዥና ንብረት Read More

News

የተሻሻሉትን የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር አዋጅና መመሪያዎች ለማስተዋወቅ ሲሰጥ የቆየው ሁለተኛ ዙር የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተጠናቀቀ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደርን በተመለከተ ተሻሽለው የወጡ አዋጅና መመሪያዎችን ለማስተዋወቅ ሲሰጥ የነበረዉ ሁለተኛ ዙር ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ ስልጠናው ከሐምሌ 21 እስከ ነሐሴ 02 /2017 ዓ.ም ከፌዴራል ግዥና Read More