News

ኢትዮጵያ የተሳፈችበት 17ኛው የደቡባዊ አፍሪካ ልማት ማህበረሰብ የህዝብ ፋይናንስ ኮሚቴዎች ድርጅት (SADCOPAC) ኮንፍረንስና 21ኛውአመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ በደቡብ አፍሪካ ተካሄደ-*ኢትዮጵያ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እና በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አመራሮች በጉባኤው ተወክላለች፡፡

Posted on

የደቡባዊ አፍሪካ ልማት ማህበረሰብ የህዝብ ፋይናንስ ኮሚቴዎች ድርጅት (SADCOPAC) 17ኛው አመታዊ ኮንፈረንስ እና 21ኛው አመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ “የዘላቂ ልማት ቁጥጥርን ማጠናከር እና የፓርላማ አባላት በሕዝብ የፋይናንስ አስተዳደር ውስጥ ያላቸውን ተሳትፎ Read More

News

የፌዴራል ዋና ኦዲተር አመራሮችና ሰራተኞች “ብሄራዊ ጥቅምና ጂኦፖለቲካዊ ስትራቴጂ ቁመና” በሚል ርዕስ በተዘገጀ ሀገራዊ ሰነድ ላይ ውይይት አካሄዱ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አመራሮችና ሰራተኞች “ብሄራዊ ጥቅምና ጂኦፖለቲካዊ ስትራቴጂ ቁመና” በሚል ርዕስ በተዘጋጀ ሀገራዊ ሰነድ ላይ ጥቅምት 12/2018 ዓ.ም ውይይት አካሄደዋል፡፡ ውይይቱን የከፈቱት የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሰረት Read More

News

የኦዲት ባለድርሻ አካላት ፎረም የ2018 በጀት አመት የስራ መጀመሪያ ስብሰባውን አካሄደ

Posted on

የፌዴራል ባለበጀት መ/ቤቶች የተበጀተላቸውን የህዝብ ሀብት በአግባቡ መጠቀማቸውን ለማረጋገጥ የኦዲት ባለድርሻ ተቋማት በባለቤትነትና በሃላፊነት ተልዕኳቸውን እንዲፈጽሙ የሚያስችላቸውን የፎረሙን የ2017 እቅድ አፈጻጸም በመገምገም በ2018 ረቂቅ እቅድ ላይ ተወያይተው  ጥቅምት 11 ቀን Read More

News

በተቋማዊ ብልሹ አሠራር ላይ ሊኖር የሚገባውን ተጠያቂነት በአግባቡ ለማረጋገጥ የኦዲት ባለድርሻ አካላት ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በባለበጀት የመንግስት ተቋማት አሠራሮች ላይ የሚያካሂዳቸው ኦዲቶች ተጠያቂነትንና ግልጸኝነትን በማረጋገጥና ሙስናንና ብልሹ አሠራርን በመከላከል ረገድ ያመጡትን ፋይዳ ለመለየት በአዲስ አባባ ዩኒቨርሲቲ የጥናትና ምርምር ባለሙያዎች ያስጠናው ሳይንሳዊ Read More

News

የመ/ቤቱ ሰራተኞች ብሔራዊ የሰንደቅ አላማ ቀን አከበሩ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሠራተኞች አጎራባች ከሆኑት የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽንና የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን ሠራተኞች ጋር በመሆን በመ/ቤቶቹ ቅጥር ግቢ 18ኛውን ብሔራዊ የሰንደቅ አላማ ቀን አክብረዋል፡፡ በአከባበር ስነስርዓቱ ላይ የፌዴራል Read More

Uncategorized

ለምርመራ ጋዜጠኝነት የሚዲያ ባለሙያዎች በኦዲት አሠራር ላይ ስልጠና ተሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኦዲት ሪፖርቶችን መሠረት አድርገው በግኝቶች ላይ የምርመራ ጋዜጠኝነት ለሚሰሩ የኢትዮጵያ ብሮድ ካስቲንግ ኮርፖሬሽን የሚዲያ ባለሙያዎች በኦዲት አሠራር ዙሪያ የአንድ ቀን ስልጠና ሰጠ፡፡ መስከረም 20 ቀን 2018 Read More

News

የተሻሻለውን የክዋኔ ኦዲት ማኑዋል ለማስተዋወቅ በሁለት ዙሮች የተሰጠው ስልጠና ተጠናቀቀ

Posted on

ወቅታዊ የአሰራር ሂደቶችንና ቴክኒኮችን በማካተት እንደገና የተሻሻለውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የክዋኔ ኦዲት ትግበራ ማኑዋል ለማስተዋወቅ በሁለት ዙሮች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ ስልጠናው በአውሮፓ ህብረት ድጋፍ የተዘጋጀ እና ከመስከረም 5 Read More

News

በመ/ቤቱ የህጻናት ማቆያ ማዕከል ቆይታ የነበራቸው የ2ኛ ዙር ህጻናት የማዕከል ቆይታቸውን አጠናቀቁ

Posted on

በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የህጻናት ማቆያ ማዕከል ቆይታ ያደረጉና ለቀጣዩ መደበኛ የመዋዕለ ህጻናት ትምህርታቸው ጠቃሚ የሆነ መሠረታዊ ዝግጅት ሲደረግላቸው የቆዩ የሁለተኛ ዙር ስድስት ህጻናት የማዕከል ቆይታቸውን አጠናቀዋል፡፡ በመ/ቤቱ የሴቶች፣ ወጣቶችና Read More

News

በተሻሻለው የክዋኔ ኦዲት ማኑዋል ላይ ያተኮረ ስልጠና ተጀመረ

Posted on

በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በቅርቡ አዳዲስ የክዋኔ ኦዲት የአሠራር ይዘቶችን በማካተት የተሻሻለውን የክዋኔ ኦዲት ማኑዋልና የተሻሻሉትን ይዘቶች ለኦዲተሮች ለማስተዋወቅ የሚረዳ ስልጠና ተጀመረ፡፡ መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም በክቡር አቶ ሀጂ Read More