News

ለመ/ቤቱ የማኔጅመንት አባላት በአመራርነት ክህሎት ላይ ያተኮረ ሥልጠና ተሰጠ

Posted on

ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የማኔጅመንት አባላት በአመራርነት ክህሎት ላይ ያተኮረ ሥልጠና  ከአፍሪካ የእንግሊዘኛ ተናጋሪ ዋና ኦዲተሮች ማህበር /AFROSAI-E/ በመጡ አሠልጣኞች ከሚያዚያ 28 እስከ ግንቦት 1 ቀን 2017 ዓ.ም የተሰጠ ሲሆን Read More

News

የማምረቻ ኢንዱስትሪው መሠረታዊ ክፍተቶች እንዲስተካከሉ ተጠየቀ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኢትዮ ኢንጂነሪንግ  ግሩፕ የፓወር ኢኪዩፕመንት ማምረቻ ኢንዱስትሪ የማምረቻ ፋብሪካዎች የስራ አፈጻጸምና የአካባቢ አያያዝና ጥበቃ ሁኔታን ተገቢነት ለማረጋገጥ በ2015/2016 ኦዲት አመት ባካሄደው የክዋኔና የአካባቢ ጥበቃ ኦዲት መሠረት Read More

News

መ/ቤቱ ለአብርሆት የህዝብ ቤተ መጻህፍት የተለያዩ መጻህፍትን አበረከተ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የተለያዩ ይዘቶች ያሏቸው ለትምህርት ድጋፍ የሚሆኑና ለጠቅላላ እውቀት የሚረዱ በቁጥር 1,589 የሚሆኑ መጻህፍትን ለአብርሆት የህዝብ ቤተ መጻህፍት በስጦታ አበረከተ፡፡ መ/ቤቱ ያደረገውን የመጻህፍት ስጦታ በአብርሆት የህዝብ መጻህፍት Read More

News

የባለስልጣን መ/ቤቱ የአሌክትሮኒክ ግዥ ሥርዓት አተገባበር ይበልጥ ውጤታማ እንዲሆን ተጠየቀ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በ2015/2016 ኦዲት አመት በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን የመንግስት ኤሌክትሮኒክ ግዥ ሥርዓትና አሠራሮች ውጤታማነት ላይ ባካሄደው የክዋኔ ኦዲት የታዩ ግኝቶችን በማሻሻል ይበልጥ ውጤታማ ስራ እንዲከናወን ተጠየቀ፡፡ Read More

News

ኮርፖሬሽኑ የሃሳብና የይዘት ብዝሃነት ያላቸው ፕሮግራሞች ተደራሽነት ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት እንዳለበት ተገለጸ

Posted on

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የህዝብ ድምጽ እንደመሆኑ የሃሳብና የይዘት ብዝሃነት ያላቸው ፕሮግራሞች ተደራሽነት ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት እንዳለበት ተገለጸ፡፡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መጋቢት Read More

News

በአካታችነት ኦዲት ትግበራ መስፈርት ዝግጅት ላይ ያተኮረ ወርክሾፕ ተካሄደ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ከኦድዋስ (Organization for Development of Women and Children in Ethiopia: ODWaCE) ጋር በመተባበር የአካታችነት ኦዲት ትግበራ መስፈርት /ቼክሊስት/ ዝግጅት ላይ ያተኮረና ከመጋቢት 22/2017ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት Read More

News

በክዋኔ ኦዲት ጥራት ማስጠበቅ ላይ ያተኮረ ወርክሾፕ ተካሄደ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለመ/ቤቱ የክዋኔ ኦዲተሮች ከመጋቢት 22/2017 ዓ.ም ጀምሮ 5 ቀናትን የፈጀና በክዋኔ ኦዲት ጥራት ማስጠበቅ ላይ ያተኮረ ወርክሾፕ አካሄደ ወርኮሾፑን በይፋ ያስከፈቱት የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ Read More

News

ሚኒስቴር መ/ቤቱ በኦዲት ግኝቶች ላይ የሚወስደውን የእርምት እርምጃ አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ

Posted on

የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የ2015 በጀት ዓመት የሂሳብ ኦዲት ግኝቶችን ለማሻሻል እየወሰዳቸው ያሉ የእርምት እርምጃዎች አበረታች መሆናቸውንና  እርምጃዎቹን አጠናክሮ መቀጠል እንደሚያስፈልግ ገለጸ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው Read More

News

ሚኒሰቴር መ/ቤቱ ደካማ የፕሮጀክት አፈፃፀም እንዳለበት ተገለፀ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒሰቴር የፕሮጀክት ውልና የሰው ሀብት አስተዳደር አፈፃፀም ውጤታማነትን በተመለከተ በ2015/16 ኦዲት ዓመት ያካሄደውን የክዋኔ ኦዲት መሠረት በማድረግ የመንግስት ወጪ አስተዳደር ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ Read More

News

የመ/ቤቱ የእቅድ አፈጻጸም ለሌሎች ተቋማት በአርአያነት የሚጠቀስ መሆኑ ተገለጸ

Posted on

የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤትን የ2017 የመጀመሪያ ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም በመገምገም አፈጻጸሙ ለሌሎች ተቋማት አርአያ ሊሆን እንደሚችል ገለጸ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው Read More