የተሻሻሉትን የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር አዋጅና መመሪያዎች ለማስተዋወቅ በሶስት ዙሮች ሲሰጥ የቆየው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተጠናቀቀ
Posted onየመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደርን በተመለከተ ተሻሽለው የወጡ አዋጅና መመሪያዎችን ለመ/ቤቱ የስራ ኃላፊዎችና ሌሎች ባለሙያዎች ለማስተዋወቅ በሶስት ዙሮች ሲሰጥ የቆየው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በመንግስት ግዥና ንብረት Read More