ኢትዮጵያ የተሳፈችበት 17ኛው የደቡባዊ አፍሪካ ልማት ማህበረሰብ የህዝብ ፋይናንስ ኮሚቴዎች ድርጅት (SADCOPAC) ኮንፍረንስና 21ኛውአመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ በደቡብ አፍሪካ ተካሄደ-*ኢትዮጵያ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እና በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አመራሮች በጉባኤው ተወክላለች፡፡
Posted onየደቡባዊ አፍሪካ ልማት ማህበረሰብ የህዝብ ፋይናንስ ኮሚቴዎች ድርጅት (SADCOPAC) 17ኛው አመታዊ ኮንፈረንስ እና 21ኛው አመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ “የዘላቂ ልማት ቁጥጥርን ማጠናከር እና የፓርላማ አባላት በሕዝብ የፋይናንስ አስተዳደር ውስጥ ያላቸውን ተሳትፎ Read More









