News

የመ/ቤቱ የ2016 በጀት አመት ኦዲት አፈጻጸም ይፋ ሆነ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ ሪፖርቱን ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አቅርበዋል፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በ2016 በጀት አመት ያከናወናቸው የተለያዩ የኦዲት ተግባራት አፈጻጸሞች የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት Read More

News

አገልግሎቱ ዜጎች ያልተገባ ነገር ውስጥ እንዳይገቡ የእድል ሎተሪ የሚያጫውቱ አካላትን በጥንቃቄ ሊቆጣጠር እደሚገባው ተገለጸ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በፍቃድ ለሚሰሩ ሌሎች አካላት የዕድል ሎተሪ እንዲያጫውቱ የሚያደረግበት የፍቃድ አሰጣጥ እና ገቢ አሰባሰብ ኢኮኖሚያዊ፣ ቀልጣፋ እና ውጤታማ መሆኑን በተመለከተ ባካሄደው የክዋኔ ኦዲት የታዩ Read More

News

ተንቀሳቃሽ ቅርሶችን በአግባቡ ማስተዳደር የሚያስችል የአሠራር ሥርዓት እንዲጠናከር ተጠየቀ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በ2015/2016 ኦዲት አመት በኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ተንቀሳቃሽ ቅርሶችን የማስተዳደር ሥርዓት ለመፈተሽ ባካሄደው የክዋኔ ኦዲት የታዩ  ክፍተቶች እንዲታረሙና ቅርሶችን በተሻለ ሁኔታ የማስተዳደር አሠራሮች እንዲጠናከሩ ተጠየቀ፡፡ ሰኔ Read More

News

የተሻሻለውን የፋይናንሽያል ኦዲት ማኑዋል ለመተግበር የሚያስችል አውደ ጥናት ተካሄደ

Posted on

ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የፋይናንሽያል ኦዲት የስራ ኃላፊዎችና ከፍተኛ ባለሙያዎች አለም አቀፍ ስታንዳርዶችን በጠበቀ መልኩ እንደገና ተሻሽሎ በተዘጋጀው የፋይናንሽያል ኦዲት ማኑዋል አተገባበር ላይ ያተኮረ አውደ ጥናት ተካሄደ፡፡ ሰኔ 5 ቀን Read More

News

በመ/ቤቱ አዲስ ለተቀጠሩ ሠራተኞች የተቋማዊ አሠራር ትውውቅ ግንዛቤ ተሰጠ

Posted on

በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አዲስ ለተቀጠሩ ሠራተኞች የ5 ቀናት የተቋማዊ ትውውቅ /Induction/ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፡፡ በስልጠናው የማጠናቀቂያ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ ባስተላለፉት Read More

News

የ23ኛው የፌዴራል፣ የክልልና የፌዴራል ከተሞች አስተዳደር ዋና ኦዲተር መ/ቤቶችና የኦዲት የባለድርሻ አካላት አመታዊ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ ጉዳዮች ላይ በመምከር እና በቀጣይ በሚሰሩ ስራዎች ላይ አቅጣጫ በማስቀመጥ ተጠናቀቀ

Posted on

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት አዘጋጅነት በአርባ ምንጭ ከተማ በአውሮጳ ህብረት ድጋፍ የተካሄደው የ23ኛው የፌዴራል፣ የክልልና የፌዴራል ከተሞች አስተዳደር ዋና ኦዲተር መ/ቤቶችና የኦዲት የባለድርሻ አካላት አመታዊ መደበኛ ጉባኤ Read More

News

የቄራዎች አደረጃጀትና የስጋ ምርት አገልግሎት አሰጣጥ ስርዓት እንዲጠናከር ተጠየቀ

Posted on

በግብርናው ዘርፍ የእንሰሳት ቄራዎች አደረጃጀትና የስጋ ምርቶች አገልግሎት አሰጣጥ ኤኮኖሚያዊ፣ ቀልጣፋና ውጤታማ መሆኑን ማረጋገጥን ዓላማው አድርጎ በ2015/2016 ኦዲት አመት በኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን ላይ የተካሄደው የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የአካባቢ ክዋኔ Read More

News

የሲሸልሱ ቀጠናዊ የዋና ኦዲተር ተቋማት ማህበር (AFROSAI-E) የገቨርኒንግ ቦርድ ጉባኤ ጠቃሚ ጉዳዮች ላይ በመምከር ተጠናቋል

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ እና ሌሎች የመ/ቤቱ አመራሮች የተሳተፉበትና በሲሸልስ ዋና ኦዲተር ተቋም (SAI Seychelles) አዘጋጅነት ከግንቦት 11-15/2017 ዓ.ም ለአምስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የነበረው 21ኛው የአፍሪካ እንግሊዝኛ Read More

News

በክብርት የፌዴራል ዋና ኦዲተር የተመራ ልዑክ በ21ኛው የአፍሪካ እንግሊዝኛ ተናጋሪ ሀገራት ዋና ኦዲተር ተቋማት ማህበር(AFROSAI-E)ገቨርኒንግ ቦርድ ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤና ሌሎች የመ/ቤቱ አመራሮች እየተሳተፉ የሚገኙበት 21ኛው የአፍሪካ እንግሊዝኛ ተናጋሪ ሀገራት ዋና ኦዲተር ተቋማት ማህበር(AFROSAI-E)የገቨርኒንግ ቦርድ ጉባኤ በአፍሪካዊቷ ሲሸልስ  ማሄ  ደሴት እየተካሄደ ይገኛል። ጉባኤው  Read More