News

የተሻሻሉትን የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር አዋጅና መመሪያዎች ለማስተዋወቅ በሶስት ዙሮች ሲሰጥ የቆየው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተጠናቀቀ

Posted on

የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደርን በተመለከተ ተሻሽለው የወጡ አዋጅና መመሪያዎችን ለመ/ቤቱ የስራ ኃላፊዎችና ሌሎች ባለሙያዎች ለማስተዋወቅ በሶስት ዙሮች ሲሰጥ የቆየው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በመንግስት ግዥና ንብረት Read More

News

የተሻሻሉትን የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር አዋጅና መመሪያዎች ለማስተዋወቅ ሲሰጥ የቆየው ሁለተኛ ዙር የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተጠናቀቀ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደርን በተመለከተ ተሻሽለው የወጡ አዋጅና መመሪያዎችን ለማስተዋወቅ ሲሰጥ የነበረዉ ሁለተኛ ዙር ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ ስልጠናው ከሐምሌ 21 እስከ ነሐሴ 02 /2017 ዓ.ም ከፌዴራል ግዥና Read More

News

የተሻሻለውን የክዋኔ ኦዲት ማኑዋል ማስተዋወቂያ አውደ ጥናት ተካሄደ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የተለያዩ አዳዲስ የአሠራር ሂደቶችን በማካተት ያዘጋጀውን የተሻሻለ የክዋኔ ኦዲት ማኑዋል ለመ/ቤቱ የክዋኔ ኦዲት የስራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ማስተዋወቅ የሚያስችል አውደ ጥናት ሀምሌ 30 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ Read More

News

መ/ቤቱ የግዥና ንብረት አስተዳደርን የሚመለከት ስልጠና መስጠት ጀመረ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደርን በተመለከተ ተሻሽለው የወጡ አዋጆችና መመሪያዎችን በተመለከተ ግንዛቤ የሚያስጨብጥና በተለይም በግዥና ንብረት አስተዳደር አተገባበር ላይ እያጋጠሙ ያሉ ተግዳሮቶችን በመለየት መፍትሔ መስጠት የሚያስችል ስልጠና Read More

News

የተሻሻለውን የሂሳብና ህጋዊነት ኦዲት ማኑዋል ለማስተዋወቅ በሁለት ዙሮች የተሰጠው ስልጠና ተጠናቀቀ

Posted on

ጠቃሚና ወቅታዊ የአሰራር ሂደቶችንና ቴክኒኮችን በማካተት እንደገና የተሻሻለውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የሂሳብና ህጋዊነት ኦዲት ትግበራ ማኑዋል ለማስተዋወቅ በሁለት ዙሮች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ ስልጠናው በአውሮፓ ህብረት ድጋፍ የተዘጋጀ እና Read More

News

የመ/ቤቱን የስርዓተ ጾታና አካታችነት ኦዲት ማኑዋል ረቂቅ ማዳበር የሚያስችል አውደ ጥናት ተካሄደ

Posted on

በተባበሩት መንግስታት ሴቶች በኢትዮጵያ ( UN-Women Ethiopia) እና በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የጋራ ቅንጅት የተዘጋጀና ቀደም ሲል በመ/ቤቱ የተቀረጸውን የስርዓተ ጾታ ኦዲት ረቂቅ ማኑዋል ማዳበር የሚያስችሉ የሀሳብ ግብአቶች የሚሰባሰቡበት አውደ Read More

News

በተሻሻለው የፋይናሽያልና ህጋዊነት ኦዲት ማኑዋል ዙርያ የመጀመሪያ ዙር ስልጠና ተካሄደ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በአዲስ መልክ ተሻሽሎ የተዘጋጀውን የፋይናንሻልና ህጋዊነት ኦዲት ማኑዋል ለማስተዋወቅ የሚረዳ  የመጀመሪያ ዙር ሥልጠና ተሰጠ፡፡ የፌደራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ከአውሮፓ ህብረት የቴክኒካል ፋሲሊቲ አካል( Technical Facility Unit) Read More

News

ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ኦዲተሮች በገቢ፣ በኮንስትራክሽን፣ በልዩ ኦዲትና በኦዲት ሙያ ስነ-ምግባር ላይ የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከሰኔ 27 -29 ቀን 2017 ዓ.ም Read More