ለ5 ቀናት ለመ/ቤቱ የማኔጅመንት አባላት ሲሠጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ
Posted onለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የማኔጅምንት አባላት ከታህሳስ 14-19/2015 ዓ.ም ሲሠጥ የቆየው የአመራነት አቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ ስልጠናው በአስተሳሰብ ግንባታ /Mindset/, በአመራር ክህሎት /Leadership/፣ በስሜት ብልህነት /Emotional Intelligence/ እና በሌሎች ተመሳሳይ Read More