ከኦዲት ግኝቶች በኋላ ያለውን የተጠያቂነት ሥርዓት የሚያጠናክር የሁለትዮሽ ስምምነት ተደረገ
Posted onየፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በሚያከናውናቸው የኦዲት ተግባራት የሚወጡ የኦዲት ግኝቶችን ተከትሎ በሚመለከታቸው ህጋዊ አካላት መተግበር የሚገባውን የተጠያቂነት ሥርዓት ሊያጠናክር የሚችል የሁለትዮሽ የጋራ ስምምነት ከፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ጋር አደረገ፡፡ የሁለቱ ተቋማት Read More









