የዩኒቨርሲቲ የምርምር ውጤቶች የሀገሪቱን ችግሮች በተጨባጭ የሚፈቱ መሆን እንደሚገባቸው ተጠቆመ
Posted onየፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን የምርምር በጀት አስተዳደር ስርዓትና ሌሎች የምርምር ሂደቱን የሚመለከቱ ተያያዥ ጉዳዮችን አስመልክቶ በ2012/2013 በጀት ዓመት ያካሄደውን የክዋኔ ኦዲት መሠረት ያደረገ ይፋዊ ህዝባዊ ውይይት ሚያዚያ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን የምርምር በጀት አስተዳደር ስርዓትና ሌሎች የምርምር ሂደቱን የሚመለከቱ ተያያዥ ጉዳዮችን አስመልክቶ በ2012/2013 በጀት ዓመት ያካሄደውን የክዋኔ ኦዲት መሠረት ያደረገ ይፋዊ ህዝባዊ ውይይት ሚያዚያ Read More
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደር እና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በቀድሞው የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የ2012 በጀት ዓመት የሂሳብ ኦዲት ሪፖርት ላይ ይፋዊ የህዝብ ውይይት መድረክ አካሂዷል፡፡ ሚኒስቴር Read More
18ኛው የአፍሪካ የእንግሊዘኛ ተናጋሪ የዋና ኦዲተሮች ማህበር /AFROSAI-E/ የ2022 ስትራቴጂክ ሪቪው ኮንፍረንስ በጋምቢያ ብሔራዊ የኦዲት ቢሮ /NAO/ አዘጋጅነት በባንጁል- ጋምቢያ እየተካሄደ ይገኛል። መድረኩ የአፍሪካ ሀገሮች በኦዲት ሪፖርት ዝግጅትና ትግበራ ዙሪያ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሁሉንም አመራርና ሠራተኞች የሚያካትትና በተለያዩ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ክህሎቶች ላይ ያተኮረ የአንድ ወር የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂና ስርዓቶች ግንዛቤ ማስጨበጫ ወር በሚል በመ/ቤቱ የኢንፎርሜሽን Read More
የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሬዲቴሽን ጽ/ቤት የላብራቶሪና መመርመሪያ መሳሪያዎችን አስመልክቶ በሚሰጠው የአክሬዲቴሽን አገልግሎት አተገባበር ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ሊኖር የሚገባው ቅንጅታዊ አሠራር ዝቅተኛ በመሆኑ በአገልግሎቱ አተገባበር ላይ ክፍተት መፈጠሩ ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው Read More
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደር እና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን የ2012 በጀት ዓመት የሂሳብ ኦዲት ሪፖርት ላይ ይፋዊ ስብሰባ አካሂዷል፡፡ ኮሚሽኑ በበጀት Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለሀረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ15 ላፕቶፕ ኮምፒውተሮች እንዲሁም ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለቢሮ መገልገያ የሚሆኑ 34 ወንበሮችን ድጋፍ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የሠራተኞች ክብብ አነስተኛ ገቢ ላላቸው የመ/ቤቱ ሠራተኞች ለበዓል መዋያ የሚሆን የገንዘብ ድጋፍ አደረገ፡፡ ሚያዚያ 13 ቀን 2014 ዓ.ም በተካሄደው ስነስርዓት ላይ በመገኘት ለሠራተኞቹ የገንዘብ ድጋፉን ያበረከቱት Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለቤንሻጉል ጉሙዝ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት መገልገያ የሚሆኑ የ15 ላፕቶፕ ኮምፒውተሮች ድጋፍ አደረገ፡፡ ሚያዚያ 11 ቀን 2014 ዓ.ም በመ/ቤቱ ተገኝተው ኮምፒውተሮቹን የተረከቡት የቤንሻጉል ጉሙዝ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በዓለም አቀፍ የኦዲት ማንዋል /2018 INTOSAI Audit Manual/ ላይ ለደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት የክዋኔና የአከባቢ ኦዲተሮች ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ የክልሉ ዋና ኦዲተር Read More