News

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከኦዲት ግኝት በመነሳት ያሳየው ለውጥ አበረታች መሆኑ ተገለጸ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የንብረት አያያዝና አጠቃቀም አስመልክቶ ባካሄደው የክዋኔ ኦዲት መሠረት የተሰጡ የማሻሻያ ሀሳቦች መተግበራቸውን ለማረጋገጥ የሚያስችል የመስክ ምልከታ ተካሄደ፡፡ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ማዕከላዊ ዕቃ ግምጃ Read More

Uncategorized

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ2014/2015 በጀት ዓመት ተቋማዊ ዕቅዱንና የ1ኛ ሩብ ዓመት አፈጻጸሙን ለቋሚ ኮሚቴው አቀረበ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ2014/2015 በጀት ዓመት (ከመጋቢት 1 ቀን 2014 እስከ ጥር 30 ቀን 2015 ዓ.ም) ተቋማዊ ዕቅዱንና የበጀት ዓመቱን የመጀመሪያ ሩብ አመት አፈጻጸሙን ለኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት Read More

News

በተቀናጀ የፋይናንስ አስተዳደር መረጃ ሥርዓት (IFMIS) ሂሳብና አፈጻጸም ምርመራ ስርዓት ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ

Posted on

ከተለያዩ የፋይናንሽያል ኦዲት ዳይሬክቶሬቶች ለተውጣጡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ኦዲተሮች በተቀናጀ የፋይናንስ አስተዳደር መረጃ ሥርዓት (IFMIS- Integrated Financial Management Information System) ሂሳብና አፈጻጸም ምርመራ ስርዓት ላይ ስልጠና ተሰጠ፡፡ ስልጠናው በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. Read More

News

በብራዚል ሪዮ ዲ ጀነሪዮ ሲካሄድ የነበረው 24ኛው ዓለም አቀፍ የኦዲት ተቋማት ጉባኤ ተጠናቀቀ • በጉባኤው ላይ የተገኙት ክብርት ዋና ኦዲተር ከተለያዩ ሀገራት ዋና ኦዲተር ተቋማት ኃላፊዎች ጋር የጎንዮሽ ውይይት አድርገዋል

Posted on

በፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ የተመራው ልዑክ የተሳተፉበትና ከጥቅምት 28 አስከ ህዳር 2 /2015 ዓ.ም በብራዚሏ ሪዮ ዲ ጀነሪዮ ከተማ በደቡብ አሜሪካ ኮንቬሽን ማዕከል ሲካሄድ የነበረው 24ኛው ዓለም Read More

News

የነጠላ ኦዲት አዋጅና መመሪያን ለመተግበር የሚያስችል 2ኛ ዙር የግንዘቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሄደ

Posted on

የኦዲት ስራ ድግግሞሽን፣ የስራ ጫናንና አላስፈላጊ የጊዜ ብክነትን ለማስወገድ እንዲቻል በተዘጋጀው የነጠላ ኦዲት አዋጅ እና የአዋጅ ማስፈጸሚያ መመሪያ ትግበራ ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ 2ኛ ዙር ውይይት ተካሄደ፡፡ ህዳር 2 ቀን Read More

News

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የክዋኔ ኦዲት ግኝቶች ላይ የመስክ ምልከታ ተደረገ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ2009- 2011 በጀት ዓመት የግሉ ሴክተር ብድር አቅርቦት፣ አጠቃቀምና አሰባሰብ አፈጻጸምን አስመልክቶ ያደረገውን የክዋኔ ኦዲት ግኝቶች መሰረት ያደረገ የመስክ ምልከታ ተደረገ፡፡ ጥቅምት 30 Read More

News

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የክዋኔ ኦዲት የማሻሻያ ሀሳብ አፈጻጸም ላይ የመስክ ምልከታ ተካሄደ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን የምርምር በጀት አስተዳደር ስርዓትን አስመልክቶ በ2012/2013 በጀት ዓመት ባካሄደው የክዋኔ ኦዲት መሠረት የተሰጡ የማሻሻያ ሀሳቦች መተግበራቸውን ለማረጋገጥ የሚያስችል የመስክ ምልከታ ተካሄደ፡፡ የመስክ ምልከታው Read More

Uncategorized

የበጀት አሠራር ግልጸኝነትና ተጠያቂነትን ለመተግበር የሚያስችል 2ኛ ዙር የግንዛቤ ማስጨበጫና የጋራ ምክክር ተካሄደ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ከተለያዩ የክልል ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች ለመጡ የኦዲት ስራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በበጀት አሠራር ግልጸኝነትና ተጠያቂነት ላይ ግንዛቤ ለመስጠት 2ኛ ዙር የጋራ ምክክር አካሄደ፡፡ ቀደም ሲል በመስከረም ወር Read More

News

የ ACCA የትምህርት ሂደት በተመለከተ ውይይት ተካሄደ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ ACCA- Association of Chartered Certified Accountants- (በዓለም አቀፍ ደረጃ በቻርተር የተመሰከረላቸው የሂሳብ ባለሙያዎች ማህበር) ለመ/ቤቱ ኦዲተሮች የሚሰጠውን የትምህርት ሂደት በተመለከተ ከማህበሩ የኢትዮጵያ ተወካይ ኃላፊዎች ጋር Read More

News

የነጠላ ኦዲት አዋጅና መመሪያን ለመተግበር የሚያስችል ስልጠና መስጠት ተጀመረ

Posted on

የኦዲት ስራ ድግግሞሽንና በኦዲተሮችና በኦዲት ተደራጊ ተቋማት ላይ ሊፈጠር የሚችለውን አላስፈላጊ ጫናና የጊዜ ብክነት ለማስወገድ እንዲቻል የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የነጠላ ኦዲት አዋጅ ትግበራ ስልጠና ለክልል ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች መሰጠት Read More