News

ተቋማቱ የእርምት እርምጃዎችን በማስቀጠል አጥፊዎችን ተጠያቂ ማድረግ አንደሚገባቸው ልዩ ኮሚቴው አሳሰበ

Posted on

በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተቋቋመው ልዩ ኮሚቴ የመረጃ መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (ኢንሳ)፣ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር እና በአሁኑ ወቅት የሰላም ሚኒስቴር በሚል የተቋቋመው የቀድሞው የአርብቶ አደርና ፌዴራል Read More

News

የመ/ቤቱን ኦዲት ጥራትን ለማሻሻል የሚረዳ ስልጠና ለመ/ቤቱ ኦዲተሮች መሰጠት ተጀመረ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤትን የኦዲት ጥራት ለማሳደግ የሚረዳና ከጥቅምት 14-16/2011ዓ.ም. የሚቆይ የአቅም ግንባታ ስልጠና በእንግሊዝኛ ተናጋሪ የአፍሪካ ሀገራት ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች ማህበር (አፍሮሳይ-ኢ) አሰልጣኖች አማካኝነት ለመ/ቤቱ ኦዲተሮችና የስራ ሀላፊዎች መሰጠት Read More

News

የኦዲት ግኝት ባለድርሻ አካላት የትብብር ፎረም የተሻለ ስራ መስራቱ ተገለጸ

Posted on

የኦዲት ግኝት ባለድርሻ አካላት የትብብር ፎረም የ2010 በጀት አመት እንቅስቃሴ ከቀደሙት አመታት የተሻለ ስራ የተሰራበት እንደነበረ የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡ የጋራ ፎረሙ የ2010 እቅድ አፈጻጸሙን ሰኔ Read More

News

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ከተደጋጋሚ የኦዲት ግኝት ራሱን ነጻ ማድረግ እንዳለበት ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

Posted on

የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ከተደጋጋሚ አሉታዊ የኦዲት ግኝት ነጻ እንዲሆን አመራሩ በቁርጠኝነት ሊሰራ እንደሚገባ የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው በዩኒቨርስቲው ዋናው ግቢ፣ በቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት እንዲሁም በተፈጥሮ Read More

News

የውጤት ተኮር ዕቅድ ዝግጅት፣ ትግበራና የአፈጻጸም ምዘና ስርዐት ስልጠና ተሰጠ፡፡

Posted on

በውጤት ተኮር ስርአት እቅድ ዝግጅት፣ ትግበራና የአፈጻጸም ስርአት ላይ ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የድጋፍ ዘርፍ ሰራተኞች ከሚያዝያ ከ24-25/2010 ዓ.ም ስልጠና ተሰጠ፡፡ በስልጠናው ላይ በመ/ቤቱ የለውጥ ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት የለውጥ ስራ Read More

Uncategorized

የዲላ ዩኒቨርስቲ ለኦዲት ግኝቶች ልዩ ትኩረት በመስጠት ከተደጋጋሚ የኦዲት ግኝት ነጻ መሆን እንዳለበት ተገለጸ፡፡

Posted on

የዲላ ዩኒቨርስቲ አመራር ለኦዲት ግኝቶች ልዩ ትኩረት በመስጠት ዩኒቨርስቲውን ከተደጋጋሚ የኦዲት ግኝት ነጻ ለማድረግ በቁርጠኝነት መስራት እንዳለበት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው በዩኒቨርስቲው የ2008 በጀት Read More

News

አገልግሎቱ የማዕቀፍ ግዥ ስርአቱን ችግሮች በመፍታት ከተጠቃሚዎች የሚቀርቡበትን ቅሬታዎች ማስቀረት እንዳለበት ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

Posted on

የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት በሚያካሂደው የማዕቀፍ ግዢ ተጠቃሚ የሆኑ ተቋማት የሚያቀርቡበትን መጠነ ሰፊ ቅሬታ በሚያስቀርና የተቋቋመበትን አላማ በሚያሳካ አግባብ ያሉበትን የአሰራር ችግሮች መፍታትና በእቅድ መንቀሳቀስ እንዳለበት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና Read More

News

መቀሌ ዩኒቨርስቲ በፋይናንስ ስርአቱ ውስጥ ያሉ ችገሮችን ማረም እንደሚገባው ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ፡፡

Posted on

የመቀሌ ዩኒቨርስቲ የኦዲት ግንቶችን መሰረት በማድረግ በፋይናንስ፣ በግዥና በንብረት አስተዳደር በኩል የሚታዩበትን ድክመቶች መቅረፍ እንዳለበት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡  ቋሚ ኮሚቴው በዩኒቨርስቲው 2008 በጀት አመት ሂሳብ Read More

News

የተቋማቱ ሠራተኞች ቅጥር ግቢያቸውና አካባቢያቸውን አፀዱ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና ከብሮድካስት ባለሥልጣን መ/ቤቶች ጋር በመሆን የጋራ ቅጥር ግቢያቸውንና በግቢው አከባቢ የሚገኘውን ሥፍራ የካቲት 16፣ 2010 ዓ.ም አፀዱ፡፡ በፅዳት ስነ-ሥርዓቱ  የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት Read More

News

የኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽንና የሚመለከተው አካል የያዩ ማዳበሪያ ፋብሪካ ግንባታን በአግባቡ በመምራት በኩል ኃላፊነቱን እንዳልተወጣ ተገለጸ

Posted on

የኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽንና ጉዳዩ የሚመለከተው አካል የያዩ ዩሪያ ማዳበሪያ ፋብሪካ ግንባታን ተከታትሎ በአግባቡ በመምራትና በወቅቱ እንዲጠናቀቅ በማድረግ በኩል ኃላፊነቱን በአግባቡ እንዳልተወጣ የመንግስት ወጪ አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ፡፡ የፌዴራል ዋና Read More