ተቋማቱ የእርምት እርምጃዎችን በማስቀጠል አጥፊዎችን ተጠያቂ ማድረግ አንደሚገባቸው ልዩ ኮሚቴው አሳሰበ
Posted onበህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተቋቋመው ልዩ ኮሚቴ የመረጃ መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (ኢንሳ)፣ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር እና በአሁኑ ወቅት የሰላም ሚኒስቴር በሚል የተቋቋመው የቀድሞው የአርብቶ አደርና ፌዴራል Read More
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተቋቋመው ልዩ ኮሚቴ የመረጃ መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (ኢንሳ)፣ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር እና በአሁኑ ወቅት የሰላም ሚኒስቴር በሚል የተቋቋመው የቀድሞው የአርብቶ አደርና ፌዴራል Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤትን የኦዲት ጥራት ለማሳደግ የሚረዳና ከጥቅምት 14-16/2011ዓ.ም. የሚቆይ የአቅም ግንባታ ስልጠና በእንግሊዝኛ ተናጋሪ የአፍሪካ ሀገራት ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች ማህበር (አፍሮሳይ-ኢ) አሰልጣኖች አማካኝነት ለመ/ቤቱ ኦዲተሮችና የስራ ሀላፊዎች መሰጠት Read More
የኦዲት ግኝት ባለድርሻ አካላት የትብብር ፎረም የ2010 በጀት አመት እንቅስቃሴ ከቀደሙት አመታት የተሻለ ስራ የተሰራበት እንደነበረ የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡ የጋራ ፎረሙ የ2010 እቅድ አፈጻጸሙን ሰኔ Read More
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ከተደጋጋሚ አሉታዊ የኦዲት ግኝት ነጻ እንዲሆን አመራሩ በቁርጠኝነት ሊሰራ እንደሚገባ የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው በዩኒቨርስቲው ዋናው ግቢ፣ በቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት እንዲሁም በተፈጥሮ Read More
በውጤት ተኮር ስርአት እቅድ ዝግጅት፣ ትግበራና የአፈጻጸም ስርአት ላይ ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የድጋፍ ዘርፍ ሰራተኞች ከሚያዝያ ከ24-25/2010 ዓ.ም ስልጠና ተሰጠ፡፡ በስልጠናው ላይ በመ/ቤቱ የለውጥ ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት የለውጥ ስራ Read More
የዲላ ዩኒቨርስቲ አመራር ለኦዲት ግኝቶች ልዩ ትኩረት በመስጠት ዩኒቨርስቲውን ከተደጋጋሚ የኦዲት ግኝት ነጻ ለማድረግ በቁርጠኝነት መስራት እንዳለበት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው በዩኒቨርስቲው የ2008 በጀት Read More
የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት በሚያካሂደው የማዕቀፍ ግዢ ተጠቃሚ የሆኑ ተቋማት የሚያቀርቡበትን መጠነ ሰፊ ቅሬታ በሚያስቀርና የተቋቋመበትን አላማ በሚያሳካ አግባብ ያሉበትን የአሰራር ችግሮች መፍታትና በእቅድ መንቀሳቀስ እንዳለበት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና Read More
የመቀሌ ዩኒቨርስቲ የኦዲት ግንቶችን መሰረት በማድረግ በፋይናንስ፣ በግዥና በንብረት አስተዳደር በኩል የሚታዩበትን ድክመቶች መቅረፍ እንዳለበት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው በዩኒቨርስቲው 2008 በጀት አመት ሂሳብ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና ከብሮድካስት ባለሥልጣን መ/ቤቶች ጋር በመሆን የጋራ ቅጥር ግቢያቸውንና በግቢው አከባቢ የሚገኘውን ሥፍራ የካቲት 16፣ 2010 ዓ.ም አፀዱ፡፡ በፅዳት ስነ-ሥርዓቱ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት Read More
የኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽንና ጉዳዩ የሚመለከተው አካል የያዩ ዩሪያ ማዳበሪያ ፋብሪካ ግንባታን ተከታትሎ በአግባቡ በመምራትና በወቅቱ እንዲጠናቀቅ በማድረግ በኩል ኃላፊነቱን በአግባቡ እንዳልተወጣ የመንግስት ወጪ አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ፡፡ የፌዴራል ዋና Read More