News

ሚኒስቴር መ/ቤቱ የሰራተኞችንና የአካል ጉዳተኞችን መብት የማስጠበቅ ኃላፊነቱን ሊወጣ እንደሚገባ ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

Posted on

የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የሰራተኞችን መብት በማስከበርና ለአካል ጉዳተኞች አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል በማድረግ ረገድ የተሰጠውን ስልጣን በአግባቡ መወጣት እንዳለበት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው የፌዴራል Read More

News

ሚኒስቴሩ የገቢ አሰባሰብና የጉምሩክ አሰራሩን ማዘመን እንዳለበት ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

Posted on

የገቢዎች ሚኒስቴር ወደ ዘመናዊ አሰራር በመግባት በገቢ አሰባሰብና በጉምሩክ አሰራር ላይ አፈጻጸሙን ማሻሻል እንዳለበት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው በገቢዎች ሚኒስቴር የ2009 በጀት አመት የሂሳብ Read More

News

አላግባብ የከፈሉትን ገንዘብ በማያስመልሱ ተቋማት ላይ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ ምክር ቤቱ አሳሰበ

Posted on

ከህግ ውጪ በመከፈሉ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለመንግስት ተመላሽ ይደረጉ ያላቸውን ገንዘቦች እስከ ሚያዝያ ወር አጋማሽ 2011 ዓ.ም ድረስ ተመላሽ በማያደርጉ ተቋማት ላይ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት Read More

News

ለተቋሙ የፅህፈት ስራና ቢሮ አስተዳደር ባለሙያዎች ሥልጠና ተሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በተቋሙ ለሚገኙ የፅህፈት ስራና ቢሮ አስተዳደር ባለሙያዎች የቢሮ አስተዳደር ሥልጠና ከመጋቢት 2-13፣ 2011 ዓ.ም ሰጠ፡፡ ሥልጠናውን ሲሰጡ ከነበሩት መምህራን መካከል አቶ ተመስገን ዳኜ የሥልጠናውን ዓለማ ሲገልፁ Read More

News

ሚኒስቴር መ/ቤቱ ህግን ካልተከተለ የሒሳብ አሠራር በመውጣት ህግና መመሪያን ተከትሎ ሊሰራ እንደሚገባ ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

Posted on

በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ህግን ካልተከተለ የሒሳብ አሠራር በመውጣት ህግና መመሪያን ተከትሎ ሊሰራ እንደሚገባም አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር Read More

News

የኦዲት ጥራት በሁሉም የኦዲት ደረጃዎች አስጠብቆ ለማስቀጠል የሚያግዝ ውይይት ተካሄደ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በፋይኔሺያልና ህጋዊነት ኦዲት ዘርፍ እየሰሩ ካሉ የመ/ቤቱ ኦዲተሮች ጋር መጋቢት 5፣ 2011 ዓ.ም ባደረገው የውይይት መድረክ የኦዲት ጥራት በሁሉም የኦዲት ደረጃዎች  አስጠብቆ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ፡፡ ለውይይት Read More

News

የመ/ቤቱ የ2010/2011 የስራ አፈጻጸም የተሳካ እንደነበረ ተገለጸ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ2010/2011 የኦዲት ዘመን እቅድ አፈጻጸም የተሳካ እንደነበረ የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክቡር አቶ ገመቹ ዱቢሶ ገለጹ፡፡ መ/ቤቱ የ2010/2011 የኦዲት ዘመን የእቅድ አፈጻጸም የግምገማና የ2011/2012 የኦዲት ዘመን እቅድ Read More

News

የመ/ቤቱ ሰራተኞች ለሴቶች መብት መከበር የበኩላቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ፡፡

Posted on

የሀገራችን ሴቶች መብት እንዲረጋገጥ እንዲሁም ሁለንተናዊ ተሳታፊነታቸው እንዲጎለብት የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሰራተኞች የበኩላቸውን አስተዋጽዖ ማበርከት እንደሚጠበቅባቸው የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክቡር አቶ ገመቹ ዱቢሶ አስገነዘቡ፡፡ የመ/ቤቱ ሰራተኞች በአለም አቀፍ ደረጃ Read More

News

በጸደቀው የመ/ቤቱ የሰራተኞች አስተዳደር ደንብና በሰራተኞች ምልመላና መረጣ አፈጻጸም ረቂቅ መመሪያ ላይ ውይይት ተደረገ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሰራተኞችን አስተዳደር በተመለከተ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጸደቀው ደንብ ቁጥር 8/2010 እንዲሁም ደንቡን ተከትሎ በተዘጋጀው የመ/ቤቱ የሰራተኞች ምልመላና መረጣ አፈጻጸም ረቂቅ መመሪያ ላይ የመ/ቤቱ የድጋፍ ዘርፍ Read More

News

የ11 አዳዲስ ዩኒቨርስቲዎች የግንባታ ፕሮጀክት በተጠና ዕቅድ ያልተመራ እንደነበር ተገለፀ

Posted on

በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴርን የግንባታ አፈፃፀም በፌዴራል ዋና ኦዲተር የተደረገ የክዋኔ ኦዲት መሠረት በማድረግ ይፋዊ ስብሳባ ጥር 27፣ 2011 Read More