የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የመንግስትን የፋይናንስ ህግ ተከትሎ መስራት እንዳለበት ተገለጸ
Posted onየብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የመንግስትን የፋይናንስ ህግ ተከትሎ በመስራት በ2010 በጀት አመት የሂሳብ ኦዲቱ የታዩበትን ድክመቶች ማስወገድ እንዳለበት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ህዳር 17፣ Read More
የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የመንግስትን የፋይናንስ ህግ ተከትሎ በመስራት በ2010 በጀት አመት የሂሳብ ኦዲቱ የታዩበትን ድክመቶች ማስወገድ እንዳለበት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ህዳር 17፣ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ከ22 የመንግስት የልማት ድርጅቶች የስራ ኃላፊዎች ጋር ድርጅቶቹ ሒሳባቸውን በወቅቱ ዘግተው ለማስመርመር ባጋጠሟቸው ችግሮችና የመፍትሔ ሃሳቦች ዙሪያ ህዳር 09/2012 ዓ.ም በመ/ቤቱ አዳራሽ የግማሽ ቀን ውይይት አካሄደ፡፡ Read More
በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለሚሰሩ በዝቅተኛ የትምህርት ደረጃ ላይ ላሉ ሴት ሰራተኞች መሰረታዊ የኮምፒዩተር አጠቃቀም ስልጠና ከጥቅምት 17-21/2012 ዓ.ም ድረስ በመ/ቤቱ የማሰልጠኛ ማዕከል ተሰጠ፡፡ በመ/ቤቱ የሴቶችና ወጣቶች ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት Read More
ለአፍሪካ እንግሊዝኛ ተናጋሪ አገራት ዋና ኦዲተሮች የ2019 የኦዲት ሴሚናር በቻይና አዘጋጅነት እ.ኤ.አ. ከኦክቶበር 14-23/2019 በቤጂንግ ከተማ እና በጉያንግ ግዛት ጉዡ (Guizhou) ከተማ ተካሄደ፡፡ በሴሚናሩ ላይ ከ16 የአፍሪካ አገራት 35 ተሳታፊዎች Read More
የኦዲት ግኝት ባለድርሻ አካላት ትብብር ፎረም የ2011 በጀት ዓመት አፈፃፀሙን ሰኔ 26 ቀን 2011 ዓ.ም ገመገመ፡፡ ፎረሙ የ2012 በጀት ዓመት እቅድ የትኩረት አቅጣጫዎችንም አስቀምጧል፡፡ የመንግሥት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ Read More
ትምህርት ሚኒስቴር ከኦዲት ግኝት ለመውጣት ጥረት ቢያደርግም አሁንም በርካታ ያልተፈቱ ችግሮች በመኖራቸው ከበፊት የኦዲት ግኝቶች ተምሮ በቀጣይ እንዳይደገሙ መሥራት እንዳለበት ተገለፀ፡፡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች Read More
በኦዲት ግኝት ላይ ማስተካከያ በማያደርጉ አካላት ላይ እርምጃ መውሰድ ቀጣዩ ተግባር እንደሆነ የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክቡር አቶ ገመቹ ዱቢሶ ገለጹ፡፡ ክቡር አቶ ገመቹ የፌዴራል ባለበጀት መ/ቤቶችን የ2010 በጀት አመት የሂሳብና Read More
ኦዲት ተደራጊ ተቋማት የመንግስት ህግን አክብረው የመሥራትና የኦዲት ግኝቶች ላይ እርምጃ የመውሰድ ኃላፊነታቸውን ካልተወጡ ተጠያቂ እንደሚሆኑ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኦዲት ዘርፍ ምክትል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሰረት ዳምጤ ገለጹ፡፡ Read More
የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት በ2009 በጀት አመት በፋይናንስ ኦዲት የተገኙበትን ግኝቶች ለማረም አበረታች ጥረት ቢያደርግም በ2010 የኦዲት ግኝቶቹ ይበልጥ ጨምረው በመገኘታቸው ያለፈውን ስህተት ከማረም ባለፈ ዳግም እንዳይከሰቱ ጭምር መስራት እንዳለበት Read More
በእናቶች ላይ የሚከሰቱ የጤና ችግሮችን ለመከላከል የመ/ቤቱ ሴት ሰራተኞች የበኩላቸውን ሚና መጫወት እንዳለባቸው ተገለጸ፡፡ በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የሴቶችና ወጣቶች ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት በእናቶች ጤንነት ላይ ያተኮረ የግማሽ ቀን ስልጠና Read More