Uncategorized የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ80ኛ ዓመት የምስረታ መታሰቢያ እና የህንጻ እድሳት ምርቃት መርሀ ግብር የተከበሩ ወ/ሮ ሎሚ በዶ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ም/አፈ-ጉባኤ እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች በተገኙበት የካቲት 1 ቀን 2017 ዓ.ም በመ/ቤቱ ቅጥር ግቢ በድምቀት ተካሂዷል፡፡ Posted February 11, 2025February 11, 2025 Alemu Yisma