የህግ ጽንሰ ሀሳብና ትግበራ ሂደትን የሚመለከት ስልጠና ተሰጠ
Posted onለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የልዩ ኦዲት ዳይሬክቶሬት የስራ ኃላፊዎችና ኦዲተሮች ስለ ህግ ምንነትና አተገባበር ሂደት ስልጠና ተሰጠ፡፡ ከጥቅምት 18 -19 ቀን 2017 ዓ.ም ለሁለት ቀናት በተሰጠው ስልጠና አስራ አምስት የሚሆኑ Read More
ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የልዩ ኦዲት ዳይሬክቶሬት የስራ ኃላፊዎችና ኦዲተሮች ስለ ህግ ምንነትና አተገባበር ሂደት ስልጠና ተሰጠ፡፡ ከጥቅምት 18 -19 ቀን 2017 ዓ.ም ለሁለት ቀናት በተሰጠው ስልጠና አስራ አምስት የሚሆኑ Read More
መ/ቤቱ በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የማዕከላዊ ወኪል ሥር ለሚገኙ ሠራተኞች የመቤቱን የአስተዳደርና የህግ ማዕቀፎች በተመለከተ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከጥቅምት 5 እስከ ጥቅምት 6/2017 ዓ.ም በመ/ቤቱ የሥልጠና ማዕከል የተሰጠው የሁለት ቀናት ስልጠና Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሠራተኞች አጎራባች ከሆኑት የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽንና የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን ሠራተኞች ጋር በመሆን በመ/ቤቶቹ ቅጥር ግቢ 17ኛውን ብሔራዊ የሰንደቅ አላማ ቀን አክብረዋል፡፡ በአከባበር ስነስርዓቱ ላይ የፌዴራል Read More
ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የስራ ኃላፊዎች በስርዓተ ጾታና ማህበራዊ ጉዳዮች አካታችነት ኦዲት ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ፡፡ ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 1 ቀን 2017 ዓ.ም ለሶስት ቀናት በአዲስ አበባ የተሰጠው ስልጠና Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ ከአፍሪካ የልማት ባንክ ም/ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሊያንደሬ ባሶሌ ጋር የተለያዩ የጋራ የትብብር ስራዎችን በተመለከተ ውይይት አደረጉ፡፡ መስከረም 28 ቀን 2017 ዓ.ም በክብርት ዋና Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለአባይ ባንክ የውስጥ ኦዲተሮች የክዋኔ ኦዲት አሠራር ላይ የተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጠ፡፡ ከመስከረም 20 – 24 ቀን 2017 ዓ.ም በሚቆየው ሥልጠና 18 የሚሆኑ የባንኩ የውስጥ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለአማራ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ባለሙያዎች የኦዲት ክትትልና ድጋፍ አሰጣጥ ላይ የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሰጠ፡፡ ከመስከረም 08-15 ቀን 2017 ዓ.ም በኮምቦልቻ ከተማ በተሰጠው ሥልጠና 25 Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ከሀረሪ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለመጡ በተለያዩ የስራ ዘርፎች የሚገኙ የስራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች የመ/ቤቱን አሠራሮች በሚመለከት ልምድና ተሞክሮውን አካፍሏል፡፡ ከመስከረም 20 -21/2017 ዓ.ም በፌዴራል ዋና Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የግንባታ ሂሳብና የግንባታ ሂሳብ ኦዲት ሂደትን በተመለከተ በመ/ቤቱ የስልጠና ማዕከል ስልጠና ተሰጠ፡፡ ከመስከረም 20 -24 / 2017 ዓ.ም ለአምስት ቀናት በተሰጠው ስልጠና የኮንስትራክሽን ግንባታ ሂደትን በተመለከተ Read More
ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ !እንኳን ለአዲሱ አመት በሠላም አደረሳችሁ!! አዲሱ የ2017 ዓመት ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የአብሮነት፣ የሠላም፣ የጤና እና የበረከት እንዲሆን እየተመኘሁ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ዘመኑ የሚጠይቀውን የኦዲት ስራና ተቋማዊ Read More