በአካታችነት ኦዲት ትግበራ መስፈርት ዝግጅት ላይ ያተኮረ ወርክሾፕ ተካሄደ
Posted onየፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ከኦድዋስ (Organization for Development of Women and Children in Ethiopia: ODWaCE) ጋር በመተባበር የአካታችነት ኦዲት ትግበራ መስፈርት /ቼክሊስት/ ዝግጅት ላይ ያተኮረና ከመጋቢት 22/2017ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ከኦድዋስ (Organization for Development of Women and Children in Ethiopia: ODWaCE) ጋር በመተባበር የአካታችነት ኦዲት ትግበራ መስፈርት /ቼክሊስት/ ዝግጅት ላይ ያተኮረና ከመጋቢት 22/2017ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለመ/ቤቱ የክዋኔ ኦዲተሮች ከመጋቢት 22/2017 ዓ.ም ጀምሮ 5 ቀናትን የፈጀና በክዋኔ ኦዲት ጥራት ማስጠበቅ ላይ ያተኮረ ወርክሾፕ አካሄደ ወርኮሾፑን በይፋ ያስከፈቱት የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ Read More
የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የ2015 በጀት ዓመት የሂሳብ ኦዲት ግኝቶችን ለማሻሻል እየወሰዳቸው ያሉ የእርምት እርምጃዎች አበረታች መሆናቸውንና እርምጃዎቹን አጠናክሮ መቀጠል እንደሚያስፈልግ ገለጸ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒሰቴር የፕሮጀክት ውልና የሰው ሀብት አስተዳደር አፈፃፀም ውጤታማነትን በተመለከተ በ2015/16 ኦዲት ዓመት ያካሄደውን የክዋኔ ኦዲት መሠረት በማድረግ የመንግስት ወጪ አስተዳደር ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ Read More
የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤትን የ2017 የመጀመሪያ ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም በመገምገም አፈጻጸሙ ለሌሎች ተቋማት አርአያ ሊሆን እንደሚችል ገለጸ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው Read More
በኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የተመራና ም/ኮሚሽነር ጀነራሎችን ጨምሮ የተለያዩ የሥራ ኃላፊዎች የተካተቱበት የፌዴራል ፖሊስ የአመራር ቡድን መጋቢት 11 ቀን 2017 ዓ.ም በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በመገኘት የስራ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለመ/ቤቱ ከፍተኛ የፋይናንሽያልና ህጋዊነት ኦዲተሮች በግንባታ ሂሳብ ኦዲት ላይ የተኮረ ሥልጠና ሰጠ፡፡ ከመጋቢት 08-12/2017 ዓ.ም ለ5 ቀናት በመ/ቤቱ የስልጠና ማዕከል በተሰጠው ስልጠና 111 ከፍተኛ ኦዲተሮች የተሳተፉ Read More
ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የማኔጅመንት አባላት የሙስና መከላከል አቅም ግንባታ በሚል ርዕስ ለሁለት ቀናት የቆየ ስልጠና ከፌዴራል የስነምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን በመጡ ባለሙያዎች ተሰጥቷል፡፡ ከመጋቢት 4-5/2017 ዓ.ም ለሁለት ቀናት በመ/ቤቱ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አመራርና ሰራተኞች የ2017 ዓ.ም አለም አቀፍ የሴቶች ቀንን በተለያዩ ዝግጅቶች አከበሩ፡፡ በበዓሉ መክፈቻ የተገኙት የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሰረት ዳምጤ ባስተላለፉት መልዕክት የዘንድሮ አለም አቀፍ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ኦዲተሮች በመንግስት ኤሌክትሮኒክስ ግዥ ሥርዓት ላይ ያላቸውን እውቀት የበለጠ አጎልብተው ውጤታማና ወቅቱን የሚመጥን የኦዲት ስራ እንዲያከናውኑ ሊያደርጋቸው የሚችል ስልጠና መሰጠት ተጀምሯል፡፡ የካቲት 26 ቀን 2017 ዓ.ም Read More