News

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሠራተኞች የችግኝ ተከላ አካሄዱ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የበላይ አመራሮችና ሠራተኞች በተቋሙ ግቢ ውስጥ ነሐሴ 2፣ 2009 ዓ.ም የችግኝ ተከላ አካሄዱ፡፡ በችግኝ ተከላው ስነ-ስርዓት ዋና ኦዲተር ክቡር አቶ ገመቹ ዱቢሶ እንደገለፁት ከዚህ ቀደም የመ/ቤቱ Read More

News

የፌዴራልና የክልል ዋና ኦዲተር መ/ቤቶችን ግንኙነት ለማጠናከር በቀጣይ እንደሚሰራ ተገለጸ

Posted on

በፌዴራል እና በክልል ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች መሀከል ያለውን የስራ ግንኙነት በማጠናከር የኦዲት ዘርፉ የሚያስገኘውን ሀገራዊ ፋይዳ በቀጣይ ለማሳደግ እንደሚሰራ ተገለጸ፡፡ የፌዴራልና የክልል ዋና ኦዲተሮች በጋራ ጉዳዮች ላይ ሐምሌ 07 ቀን Read More

News

በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኦዲት ዙርያ ስልጠና ተሰጠ

Posted on

በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኦዲት አሰራርና ኦዲቱን ለመተግበር በተዘጋጀው ማኑዋል ላይ ከፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤትና ከክልል የዋና ኦዲተር መ/ቤቶች ለተወጣጡ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኦዲተሮች፣ የሌሎች የኦዲት ዘርፍ ኦዲተሮችና የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ Read More

News

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ህግን በማያከብሩ የመንግሥት ተቋማት ላይ ምክር ቤቱ ጠንካራ እርምጃ እንዲወሰድ ጠየቀ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክቡር አቶ ገመቹ ዱቢሶ የ2008 በጀት ዓመት የመንግሥት መ/ቤቶች የሂሳብና የክዋኔ ኦዲት የተጠቃለለ ሪፖርትን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ግንቦት 22፣ 2009 ዓ.ም  አቀረቡ፡፡ ክቡር ዋና ኦዲተሩ የመንግሥት Read More

News

በኦዲትና በመ/ቤቱ የሚድያ ፖሊሲ ዙሪያ ለሚዲያ ባለሙያዎች ስልጠና ተሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት መገናኛ ብዙኃን በኦዲት ምንነትና አሰራር እንዲሁም መ/ቤቱ በሚያከናውናቸው ሥራዎች ላይ ያላቸውን ግንዛቤ ለማሳደግና የተሻለ የኦዲት ዘገባ እንዲያዘጋጁ ለማገዝ ያለመ ሥልጠና ለሚዲያ ባለሙያዎች ግንቦት 18 ቀን 2009 Read More

News

ተቋሙ በተጣለበት ከባድ ኃላፊነትና በሚያንቀሳቅሰው ግዙፍ ሀብት ልክ ለሀብት አስተዳደሩ ትኩረት መስጠት እንዳለበት ተገለጸ

Posted on

የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር ከተጣለበት ትልቅ ሀገራዊ ኃላፊነትና ከሚያንቀሳቅሰው ግዙፍ ሀብት አንፃር ለሀብት አስተዳደር የሚሠጠውን ትኩረት ማሳደግ እንዳለበት የመንግሥት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው በቀድሞው የግብርና Read More

News

ከስርዓተ-ፆታ ማካተት እና ምቹ የሥራ አከባቢ ዙሪያ ሥልጠና ተሠጠ

Posted on

በስርዓተ-ፆታ ማካተት እና ምቹ የሥራ አከባቢ መፍጠር ዙሪያ የሴቶችና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ለተቋሙ ሠራተኞች ግንቦት 3 ቀን 2009 ዓ.ም ሥልጠና ሰጠ፡፡ በሥልጠናው መግቢያ ላይ የሴቶችና ወጣቶች ዳይሬክተር ወ/ሮ ሙሉ ጥሩነህ Read More

News

የስነ-ልክ መለኪያ መሣሪያዎችና ህገወጥ አሠራሮች ላይ ሚኒስቴር መ/ቤቱ ጥብቅ ቁጥጥር ሊያደርግ እንደሚገባ ተገለፀ

Posted on

በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የመንግሰት ወጪ አስተዳደር እና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የንግድ ሚኒስቴር መ/ቤትን የ2007 በጀት ዓመት የክዋኔ ኦዲት ይፋዊ ስብሰባ ሚያዚያ 25 ቀን፣ 2009 ዓ.ም ባካሄደበት ወቅት ሚኒስቴር መ/ቤቱ ህግና ደንብ Read More

News

በሚኒስቴር መ/ቤቱ የፋይናንስ ህግና ደንቦች ባለመጠበቅ ለተፈፀሙ ክፍያዎች ተጠያቂነት ሊረጋገጥ እንደሚገባ ተገለፀ

Posted on

በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የመንግሰት ወጪ አስተዳደር እና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር መ/ቤትን የ2007 በጀት ዓመት የሒሳብ ኦዲት ይፋዊ ስብሰባ ሚያዚያ 25 ቀን፣ 2009 ዓ.ም ባካሄደበት ወቅት የሚኒስቴር መ/ቤቱ የስራ Read More

News

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ2008/09 ዓ.ም የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ለቋሚ ኮሚቴ አቀረበ

Posted on
OFAG ETHIOPIA1

የፌዴራል ዋና ኦዲተር  መ/ቤት የ2008/09 የኦዲት ዘመን የ10 ወራት የኦዲት ዘርፍ የዕቅድ አፈጻጻምን እና የ2009 በጀት አመት የ6 ወራት የድጋፍ ዘርፍ የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርትን ለኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት Read More