የ23ኛው የፌዴራል፣ የክልልና የፌዴራል ከተሞች አስተዳደር ዋና ኦዲተር መ/ቤቶችና የኦዲት የባለድርሻ አካላት አመታዊ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ ጉዳዮች ላይ በመምከር እና በቀጣይ በሚሰሩ ስራዎች ላይ አቅጣጫ በማስቀመጥ ተጠናቀቀ
Posted onበደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት አዘጋጅነት በአርባ ምንጭ ከተማ በአውሮጳ ህብረት ድጋፍ የተካሄደው የ23ኛው የፌዴራል፣ የክልልና የፌዴራል ከተሞች አስተዳደር ዋና ኦዲተር መ/ቤቶችና የኦዲት የባለድርሻ አካላት አመታዊ መደበኛ ጉባኤ Read More