News

የደን ልማት ትግበራ ለተለያዩ ኢኮኖሚዊ ጠቀሜታዎች ሊውል እንደሚገባ ተገለጸ

Posted on

የሀገሪቱ የደን ልማት ትግበራ የመሬት መራቆትን ከማስቀረትና የአካባቢ አየር ንብረት መዛባትን ከመከላከል ባሻገር ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ሊያደርጉ በሚችሉ ለተለያዩ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳዎች ሊውል በሚገባው ደረጃ ትኩረት እንደሚያስፈልገው ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው የፌዴራል ዋና Read More

News

የዩኒቨርሲቲው አዲስ አመራር የተቋሙን የቆዩ ብልሹ አሠራሮች ለማስተካከል ከፍተኛ ጥረት ማድረግ እንዳለበት ተገለጸ-#_የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ላለፉት ተከታታይ ዓመታት ተቀባይነት በሚያሳጣ የኦዲት አስተያየት (Adverse Audit Opinion) ውስጥ መሆኑ ተጠቅሷል፡፡

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ያካሄደውን የ2013 በጀት ዓመት የሒሳብ ኦዲት በሚመለከት የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ግንቦት 2 ቀን 2015 ዓ.ም Read More

News

ተቋሙ ዘርፈ ብዙ የአሠራር ችግሮች ላይ በቁጭት በመስራቱ ተጨባጭ ለውጥ ማስመዝገቡ ተገለጸ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በቀድሞው የብረታብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (METEC) በአሁኑ በኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ የቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ማምረቻ ኢንዱስትሪ አፈጻጸም ላይ በ2013/2014 በጀት ዓመት ያካሄደውን የክዋኔ ኦዲት መሰረት በማድረግ በኦዲቱ ግኝቶች ላይ ይፋዊ Read More

News

ለኤች.አይ.ቪ. ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ የሚውለው ፈንድ ተገቢ የአጠቃቀም ሥርዓት እንዲኖረው ተጠየቀ

Posted on

በጤና ሚኒስቴር ስር በሚገኘው በፌዴራል የኤች.አይ.ቪ. ኤድስ መቆጣጠሪያና መከላከያ ጽ/ቤት አማካይነት ለኤች.አይ.ቪ. ኤድስ መቆጣጠሪያና መከላከያ የሚውለው ፈንድ አጠቃቀምና አፈጻጸም በርካታ ጉድለቶች ያሉበት በመሆኑ ተገቢ የአጠቃቀምና አፈጻጸም ሥርዓት ሊኖረው እንደሚገባ ተጠየቀ፡፡ Read More

News

ኢንስቲትዩቱ ለኦዲት ግኘት ትኩረት አልሰጠም ተባለ

Posted on

የኢትዮጵያ ብዝሃ ህይወት ኢንስቲትዩት ለኦዲት ግኝት ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ አለመሆኑ ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት የ2013/14 በጀት ዓመት Read More

News

የግንባታ ኦዲት(Construction Audit) ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ፡፡

Posted on

ከተለያዩ የፋይናንሽያልና የክዋኔ ኦዲት ዳይሬክቶሬቶች ለተወጣጡ የኦዲት የስራ ኃላፊዎችና ከፍተኛ ኦዲተሮች በግንባታ ኦዲት (Construction Audit) ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ፡፡ ስልጠናው ከሚያዚያ 3-18 /2015 ዓ.ም በስራ አመራር ኢንስቲቲዩት በሁለት ዙር የተሰጠ Read More

News

ዩኒቨርሲቲው በታዩበት የኦዲት ግኝቶች ላይ የማሻሻያ እርምጃዎች ለመውሰድ እያደረገ ያለው ጥረት አበረታች መሆኑ ተገለጸ፡፡ *በቀሪ ግኝቶች ላይ ቀጣይ እርምጃዎችን እንዲወሰድ ተጠይቋል፡፡

Posted on

የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በ2013 በጀት ዓመት የፋይናንስ አሠራሩ እና በንብረት አያያዝና አጠባበቅ ስርዓቱ ላይ ጉልህ ክፍተቶች እንደነበሩበት ተገለጸ፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በዩኒቨርሲቲው የ2013 በጀት ዓመት የፋይናንስ እና ንብረት Read More

News

ኢንተርፕራይዙ በኦዲት ግኝቶቹ ላይ አበረታች እርምጃዎች እየወሰደ መሆኑ ተገለጸ፡፡ *ቀሪ የማሻሻያ እርምጃዎችን በአፋጣኝ መውሰድ እንደሚገባው በመድረኩ ላይ ተጠቁሟል ፡፡

Posted on

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ላይ በ2014 በጀት ዓመት ያካሄደውን የክዋኔ ኦዲት በሚመለከት በግኝቶቹ ላይ ይፋዊ Read More

News

አዲስ ለተቀጠሩ ኦዲተሮች የተቋማዊ አሠራር ትውውቅ /Induction/ ስልጠና ተሰጠ

Posted on

በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አዲስ ለተቀጠሩ ጀማሪ ኦዲተሮች የትውውቅ /Induction /ስልጠና ተሰጠ፡፡ ስልጠናው ከሚያዚያ 9-12/2015 ዓ.ም ድረስ የተካሄደ ሲሆን በጥቅሉ 18 የሚሆኑ አዲስ የተቀጠሩ ጀማሪ ኦዲተሮች በስልጠናው ተሳትፈዋል፡፡ የስልጠናው ዓላማ Read More

News

በኦዲት ረቂቅ ሪፖርት ክለሳ እና በኦዲት ቡድን አመራር ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ

Posted on

የኦዲት ረቂቅ ሪፖርትን ጥልቀት ባለው ሁኔታ መከለስና መገምገም የሚያስችል (Critical Reviewing a Draft Audit Report) እንዲሁም በኦዲት ቡድኖች አመራር (Leading & Managing Teams) ላይ ያተኮረ የሁለት ቀናት ስልጠና ተሰጠ፡፡ ከሚያዚያ Read More