News

የውጤት ተኮር ዕቅድ ዝግጅት፣ ትግበራና የአፈጻጸም ምዘና ስርዐት ስልጠና ተሰጠ፡፡

Posted on

በውጤት ተኮር ስርአት እቅድ ዝግጅት፣ ትግበራና የአፈጻጸም ስርአት ላይ ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የድጋፍ ዘርፍ ሰራተኞች ከሚያዝያ ከ24-25/2010 ዓ.ም ስልጠና ተሰጠ፡፡ በስልጠናው ላይ በመ/ቤቱ የለውጥ ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት የለውጥ ስራ Read More

Uncategorized

የዲላ ዩኒቨርስቲ ለኦዲት ግኝቶች ልዩ ትኩረት በመስጠት ከተደጋጋሚ የኦዲት ግኝት ነጻ መሆን እንዳለበት ተገለጸ፡፡

Posted on

የዲላ ዩኒቨርስቲ አመራር ለኦዲት ግኝቶች ልዩ ትኩረት በመስጠት ዩኒቨርስቲውን ከተደጋጋሚ የኦዲት ግኝት ነጻ ለማድረግ በቁርጠኝነት መስራት እንዳለበት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው በዩኒቨርስቲው የ2008 በጀት Read More

News

ባለሥልጣን መ/ቤቱ በኦዲት አስተያየት ትኩረት እንዳልሰጠ ተገለፀ

Posted on

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢትዮጵያ ኢነርጂ ባለሥልጣን የ2006-2008 በጀት ዓመት የክዋኔ ኦዲት ግኝት ላይ ይፋዊ ስብሰባ ሚያዚያ 10፣ 2010 ዓ.ም አካሄደ፡፡ ተቋሙ Read More

News

አገልግሎቱ የማዕቀፍ ግዥ ስርአቱን ችግሮች በመፍታት ከተጠቃሚዎች የሚቀርቡበትን ቅሬታዎች ማስቀረት እንዳለበት ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

Posted on

የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት በሚያካሂደው የማዕቀፍ ግዢ ተጠቃሚ የሆኑ ተቋማት የሚያቀርቡበትን መጠነ ሰፊ ቅሬታ በሚያስቀርና የተቋቋመበትን አላማ በሚያሳካ አግባብ ያሉበትን የአሰራር ችግሮች መፍታትና በእቅድ መንቀሳቀስ እንዳለበት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና Read More

News

በሚኒስቴር መ/ቤቱ የእንስሳት ዝርያ ማሻሻያ አፈፃፀም ውጤታማ አለመሆኑ ተገለፀ

Posted on

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የእንስሳትና ዓሣ ሃብት ሚኒስቴር የእንስሳት ዝርያ ማሻሻያ አፈፃፀምን በተመለከተ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ያከናወነውን የክዋኔ ኦዲት መሰረት በማድረግ Read More

News

መቀሌ ዩኒቨርስቲ በፋይናንስ ስርአቱ ውስጥ ያሉ ችገሮችን ማረም እንደሚገባው ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ፡፡

Posted on

የመቀሌ ዩኒቨርስቲ የኦዲት ግንቶችን መሰረት በማድረግ በፋይናንስ፣ በግዥና በንብረት አስተዳደር በኩል የሚታዩበትን ድክመቶች መቅረፍ እንዳለበት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡  ቋሚ ኮሚቴው በዩኒቨርስቲው 2008 በጀት አመት ሂሳብ Read More

News

የደብረማርቆስ ዩኒቨርስቲ ለኦዲት ግኝቶች ትኩረት በመስጠት ህግና መመሪያ ጠብቆ ሊሠራ እንደሚገባ ተገለፀ

Posted on

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ የ2008 በጀት ዓመት ሂሳብ ላይ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ያደረገው የሂሳብ ኦዲትን መሰረት በማድረግ ይፋዊ Read More

News

የተቋማቱ ሠራተኞች ቅጥር ግቢያቸውና አካባቢያቸውን አፀዱ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና ከብሮድካስት ባለሥልጣን መ/ቤቶች ጋር በመሆን የጋራ ቅጥር ግቢያቸውንና በግቢው አከባቢ የሚገኘውን ሥፍራ የካቲት 16፣ 2010 ዓ.ም አፀዱ፡፡ በፅዳት ስነ-ሥርዓቱ  የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት Read More

News

የኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽንና የሚመለከተው አካል የያዩ ማዳበሪያ ፋብሪካ ግንባታን በአግባቡ በመምራት በኩል ኃላፊነቱን እንዳልተወጣ ተገለጸ

Posted on

የኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽንና ጉዳዩ የሚመለከተው አካል የያዩ ዩሪያ ማዳበሪያ ፋብሪካ ግንባታን ተከታትሎ በአግባቡ በመምራትና በወቅቱ እንዲጠናቀቅ በማድረግ በኩል ኃላፊነቱን በአግባቡ እንዳልተወጣ የመንግስት ወጪ አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ፡፡ የፌዴራል ዋና Read More

News

ባለሥልጣን መ/ቤቱ የፋይናንስ አሠራር ስርዓትን አክብሮ ሊሠራ እንደሚገባ ተገለፀ

Posted on

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢትዮጵያ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ጤና ክብካቤና ቁጥጥር ባለሥልጣን የ2008 በጀት ዓመት የፋይናንሺያል ኦዲት ግኝት ላይ ይፋዊ ህዝባዊ ስብሰባ ጥር Read More