የመ/ቤቱ ሰራተኞች ለሴቶች መብት መከበር የበኩላቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ፡፡
Posted onየሀገራችን ሴቶች መብት እንዲረጋገጥ እንዲሁም ሁለንተናዊ ተሳታፊነታቸው እንዲጎለብት የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሰራተኞች የበኩላቸውን አስተዋጽዖ ማበርከት እንደሚጠበቅባቸው የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክቡር አቶ ገመቹ ዱቢሶ አስገነዘቡ፡፡ የመ/ቤቱ ሰራተኞች በአለም አቀፍ ደረጃ Read More
የሀገራችን ሴቶች መብት እንዲረጋገጥ እንዲሁም ሁለንተናዊ ተሳታፊነታቸው እንዲጎለብት የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሰራተኞች የበኩላቸውን አስተዋጽዖ ማበርከት እንደሚጠበቅባቸው የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክቡር አቶ ገመቹ ዱቢሶ አስገነዘቡ፡፡ የመ/ቤቱ ሰራተኞች በአለም አቀፍ ደረጃ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሰራተኞችን አስተዳደር በተመለከተ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጸደቀው ደንብ ቁጥር 8/2010 እንዲሁም ደንቡን ተከትሎ በተዘጋጀው የመ/ቤቱ የሰራተኞች ምልመላና መረጣ አፈጻጸም ረቂቅ መመሪያ ላይ የመ/ቤቱ የድጋፍ ዘርፍ Read More
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴርን የግንባታ አፈፃፀም በፌዴራል ዋና ኦዲተር የተደረገ የክዋኔ ኦዲት መሠረት በማድረግ ይፋዊ ስብሳባ ጥር 27፣ 2011 Read More
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተቋቋመው ልዩ ኮሚቴ የመረጃ መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (ኢንሳ)፣ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር እና በአሁኑ ወቅት የሰላም ሚኒስቴር በሚል የተቋቋመው የቀድሞው የአርብቶ አደርና ፌዴራል Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤትን የኦዲት ጥራት ለማሳደግ የሚረዳና ከጥቅምት 14-16/2011ዓ.ም. የሚቆይ የአቅም ግንባታ ስልጠና በእንግሊዝኛ ተናጋሪ የአፍሪካ ሀገራት ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች ማህበር (አፍሮሳይ-ኢ) አሰልጣኖች አማካኝነት ለመ/ቤቱ ኦዲተሮችና የስራ ሀላፊዎች መሰጠት Read More
የኦዲት ግኝት ባለድርሻ አካላት የትብብር ፎረም የ2010 በጀት አመት እንቅስቃሴ ከቀደሙት አመታት የተሻለ ስራ የተሰራበት እንደነበረ የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡ የጋራ ፎረሙ የ2010 እቅድ አፈጻጸሙን ሰኔ Read More
በቀጣዩ በጀት አመት ሁሉም ተቋማት የወጡ ህጎችንና የተዘረጉ አሰራሮችን በአግባቡ በመተግበር ከኦዲት ግኝት ነጻ ለመሆን መስራት እንደሚገባቸው የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክቡር አቶ ገመቹ ዱቢሶ አሳሰቡ፡፡ ክቡር አቶ ገመቹ ዱቢሶ ይህንን Read More
ሰኔ 16/2010 ዓ.ም የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ከሦስት ወራት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ላመጡት ለውጥ የምስጋናና የድጋፍ ሰልፍ በተካሔደበት ወቅት በመስቀል አደባባይ በተፈፀመው የቦንብ ጥቃት በንፁሃን ዜጎች ላይ ለደረሠባቸው Read More
መ/ቤቱ የፌዴራል መንግስት መ/ቤቶችን የ2009 በጀት ዓመት የሂሳብና የክዋኔ ኦዲት ሪፖርት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አቅርቧል፡፡ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክቡር አቶ ገመቹ ዱቢሶ የ2009 በጀት ዓመት የሂሳብና የክዋኔ Read More
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ከተደጋጋሚ አሉታዊ የኦዲት ግኝት ነጻ እንዲሆን አመራሩ በቁርጠኝነት ሊሰራ እንደሚገባ የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው በዩኒቨርስቲው ዋናው ግቢ፣ በቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት እንዲሁም በተፈጥሮ Read More