በመ/ቤቱ አለም አቀፍ የኤድስ ቀን እና የነጭ ሪቫን ቀን ተከበረ
Posted onበፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የዘንድሮው የአለም አቀፍ የኤድስ ቀን እና የፀረ-ጾታዊ ጥቃት መገለጫ የሆነው የነጭ ሪቫን ቀን ተከበረ፡፡ ህዳር 18 ቀን 2016 ዓ.ም በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በተካሄደው የአከባበር ስነስርዓት Read More
በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የዘንድሮው የአለም አቀፍ የኤድስ ቀን እና የፀረ-ጾታዊ ጥቃት መገለጫ የሆነው የነጭ ሪቫን ቀን ተከበረ፡፡ ህዳር 18 ቀን 2016 ዓ.ም በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በተካሄደው የአከባበር ስነስርዓት Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በ2014 በጀት ዓመት በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ላይ ባካሄደው የሂሳብ ህጋዊነት ኦዲት መሰረት በርካታ የህግና መመሪያ ጥሰቶች መታየታቸው ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በአለም አቀፍ የኦዲት ስታንዳርዶች መሠረት እያከናወናቸው ስላሉ ኦዲቶች እና የመንግስት ኦዲት( Public Audit) ምንነት እንዲሁም የምክር ቤት አባላት በኦዲት አሠራር ላይ ስላላቸው ጉልህ ሚና የግንዛቤ ማስጨበጫ Read More
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እና የኦዲት_ባለድርሻ_አካላት የትብብር ፎረም የ2015 በጀት ዓመት አፈጻጸም ውጤታማ እንደነበር ተገለጸ፡፡ ህዳር 5 ቀን 2016 ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሠራተኞች በኤች. አይ. ቪ. ስርጭትና መከላከል ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት አካሄዱ፡፡ ህዳር 4 ቀን 2016 ዓ.ም በመ/ቤቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ በተካሄደው ቋሚ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሀ ግብር ላይ Read More
22ኛው የፌዴራል፣ የክልል፣ የፌዴራል ከተሞች አስተዳደር ዋና ኦዲተር መ/ቤቶችና ባለድርሻ ካላት ዓመታዊ ጉባኤ ተካሄደ፡፡ ከጥቅምት 29 እስከ ህዳር 2 ቀን 2016 ዓ.ም ለአራት ተከታታይ ቀናት በሀዋሳ ከተማ የተካሄደው ጉባኤ በርካታ Read More
ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት እና ለሌሎች የግል የኦዲት ተቋማት የኦዲት ስራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በተለያዩ የኦዲት አሠራሮች ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ፡፡ ከጥቅምት 15 ቀን 2016 ዓ.ም አስከ ጥቅምት 22 ቀን 2016 Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተር መ/ቤት ኦዲተሮች በተለያዩ የኦዲት አሠራሮች ዙሪያ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከጥቅምት 12 ቀን 2016 ዓ.ም አስከ ጥቅምት 16 ቀን 2016 ዓ.ም በቆየው ስልጠና Read More
በኢትዮጵያ መልካም አስተዳደርንና ተጠያቂነትን በማረጋገጥ ረገድ ግንባር ቀደም ሚና ያላቸው ተቋማትና አካላት የተሳተፉበት የአንድ ቀን የኮሙዩኒኬሽን ፎረም ተካሄደ፡፡ በአሜሪካ ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኦዲት ልህቀት ማዕከል (CAE- Center of Audit Excellency) Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለሀረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኦዲት የስራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በተለያዩ ኦዲት ነክ እና የአሠራር ስርዓቶች ዙሪያ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ሰጠ፡፡ ጥቅምት 5 ቀን 2016 Read More