News

ባለሥልጣን መ/ቤቱ የፋይናንስ አሠራር ስርዓትን አክብሮ ሊሠራ እንደሚገባ ተገለፀ

Posted on

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢትዮጵያ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ጤና ክብካቤና ቁጥጥር ባለሥልጣን የ2008 በጀት ዓመት የፋይናንሺያል ኦዲት ግኝት ላይ ይፋዊ ህዝባዊ ስብሰባ ጥር Read More

News

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የህዝቡን ጥያቄ የሚመልስ ስራ መስራት እንደሚጠበቅበት ተገለጸ፡፡

Posted on

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ የሚታዩትን የመልካም አስተዳደር ችግሮች በመፍታት የህዝቡን ጥያቄ የሚመልስና ቅሬታ እንዳይፈጠር የሚያደርግ ስራ መስራት እንደሚጠበቅበት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው Read More

News

ምክር ቤቱ በኦዲት ግኝቶች ላይ እርምጃ በማይወስዱት ላይ ክትትልና ቁጥጥሩን ማጠናከር እንዳለበት ተገለጸ

Posted on

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በኦዲት ግኝቶች ላይ እርምጃ በማይወስዱ አካላት ላይ የሚያደርገውን ክትትል ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት የምክር ቤቱ ምክትል አፈ ጉባዔ የተከበሩ ወ/ሮ ሽታዬ ምናለ አሳሰቡ፡፡ ምክትል አፈ ጉባዔ ወ/ሮ Read More

News

የስኳር ኮርፖሬሽኑና ፋብሪካዎቹ የመንግስትን እቅድና የህዝብን ፍላጎት በሚመልስ አግባብ በትኩረት ሊመሩና ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለጸ

Posted on

የመንግስት ወጪ አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽንና በስሩ በሚያስተዳድራቸው የተንዳሆ፣ የመተሀራ እና የወንጂ/ሸዋ የስኳር ፋብሪካዎች የስራ ኃላፊዎች ለስኳር ልማት ዘርፍ መንግስት በሰጠው ትኩረትና ህዝቡ ባለው የስኳር ፍላጎት ልክ Read More

News

በኦዲት ተደራጊ ተቋማት ላይ ለሚደረገው የክትትልና የቁጥጥር ስራ ባለድርሻ አካላት ሚናቸውን በአግባቡ እንዲወጡ ተጠየቀ

Posted on

የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ከኦዲት ግኝት ባለድርሻ አካላት ጋር በ2009 በጀት አመት የጋራ አፈጻጸምና በ2010 በጀት አመት እቅድ ዙርያ ጥቅምት 29፣ 2010 ዓ.ም ውይይት አደረገ፡፡ በውይይቱ መክፈቻ Read More

News

የወጣቶችን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ማጎልበትና ስለመቻቻል ያላቸውን ግንዛቤ ማሳደግ ፈርጀ ብዙ ጥቅም እንዳለው ተገለጸ

Posted on

የወጣቶችን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ማጎልበት እንዲሁም ስለመቻቻል ያላቸውን ግንዛቤና ክህሎት ማሳደግ  ግጭቶችን ለመከላከል፣ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥና ማህበራዊ ለውጥንና ፍትህን ለማስፈን ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በሴቶችና ወጣቶች ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት የፌዴራል ዋና ኦዲተር Read More

News

ከሶማሊያ ዋና ኦዲተር መ/ቤት ጋር የልምድ ልውውጥ ተደረገ

Posted on

በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤትና በሶማሊያ ሪፐብሊክ ዋና ኦዲተር መ/ቤት መካከል የልምድ ልውውጥ ነሐሴ 04 ቀን 2009 ዓ.ም. ተካሄደ፡፡ በኢንቶሳይ ዲቨሎፕመንት ኢኒሼቲቭ (INTOSAI Development Initiative /IDI) ድጋፍ ስትራቴጂክ እቅዱን ለማዘጋጀት Read More

News

የፌዴራልና የክልል ዋና ኦዲተር መ/ቤቶችን ግንኙነት ለማጠናከር በቀጣይ እንደሚሰራ ተገለጸ

Posted on

በፌዴራል እና በክልል ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች መሀከል ያለውን የስራ ግንኙነት በማጠናከር የኦዲት ዘርፉ የሚያስገኘውን ሀገራዊ ፋይዳ በቀጣይ ለማሳደግ እንደሚሰራ ተገለጸ፡፡ የፌዴራልና የክልል ዋና ኦዲተሮች በጋራ ጉዳዮች ላይ ሐምሌ 07 ቀን Read More