News

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለፌዴራል ዋና ኦዲተር የቀድሞ አመራሮች ላበረከቱት አስተዋጽኦ እውቅና ሰጠ

Posted on

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በቅርቡ የስራ ዘመናቸውን ላጠናቀቁት የቀድሞው የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክቡር አቶ ገመቹ ዱቢሶና ለድጋፍ ዘርፍ ምክትል ዋና አዲተር ክብርት ወ/ሮ ባዩሽ ተስፋዬ ባደረገው የሽኝት ፕሮግራም ላበረከቱት አስተዋፅኦ Read More

News

በኦዲት ግኝቶች ላይ እርምጃ የማይወስዱ አካላት እንዲጠየቁ ምክር ቤቱ ክትትሉን ማጠናከር እንዳለበት የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ገለጸ

Posted on

በኦዲት ግኝቶች ላይ እርምጃ የማይወስዱና የመንግስትን ሀብት በአግባቡ የማያስተዳድሩ አካላት ተጠያቂ እንዲሆኑ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ክትትሉንና ቁጥጥሩን ማጠናከር እንዳለበት የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኦዲት ዘርፍ ምክትል ዋና ኦዲተር ክብርት Read More

News

17ኛው የአፍሪካ እንግሊዝኛ ተናጋሪ አገሮች ዋና ኦዲተሮች ማህበር የገቨርኒንግ ቦርድ ስብሰባ ተካሄደ

Posted on

17ኛው የአፍሪካ እንግሊዝኛ ተናጋሪ አገሮች ዋና ኦዲተሮች ማህበር (AFROSAI-E) የገቨርኒንግ ቦርድ ስብሰባ ከሜይ 17-19-2021 ለሦስት ተከታታይ ቀናት ተካሒዷል፡፡ ስብሰባው በኮቪድ-19 ምክንያት በቨርቹዋል የስብሰባ መንገድ የተካሄደ ነው፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤትም Read More

News

የሊዝ ፋይናንሲንግ አገልግሎት አሰጣጥ በበቂ የግንዛቤ ማስጨበጥና ቅንጅታዊ አሠራሮች የበለጠ መጠናከር እንዳለበት ተጠቆመ

Posted on

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከ2009 በጀት ዓመት አስከ 2012 የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ድረስ ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ባቀረበው የካፒታል ዕቃዎች ኪራይ የሊዝ ፋይናንሲንግ አገልግሎት ውጤታማነት ላይ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ያካሄደውን የክዋኔ Read More

News

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለሁለት ከፍተኛ አመራሮች የሽኝትና የምስጋና መርሀ ግብር አካሄደ

Posted on

የስራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁት የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክቡር አቶ ገመቹ ዱቢሶ እና የመ/ቤቱ የድጋፍ ዘርፍ ምክትል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ ባዩሽ ተስፋዬ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር Read More