News

የዘላቂ የልማት ግቦችን የተመለከተ የመረጃ ማሰባሰቢያና ማደራጃ ሥርዓት የበለጠ መጠናከር እንዳለበት ተጠቆመ

Posted on

የቀድሞው የማዕከላዊ ስታትሰቲክስ ኤጀንሲ የአሁኑ የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት የዘላቂ ልማት ግቦች መረጃዎች አሰባሰብና አደረጃጀትን  በሚመለከት የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ባካሄደው  የ2012/2013 በጀት ዓመት የክዋኔ ኦዲት መሰረት የታዩ ግኝቶች ላይ ያተኮረ Read More

News

የኦዲት ባለድርሻ አካላት የትብብር ፎረም የስራ እቅዱን አጸደቀ

Posted on

የኦዲት ባለድርሻ አካላት የትብብር ፎረም የ2014 በጀት አመት የስራ እቅዱን ታህሳስ 18/2014 ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው የጋራ የውውይት መድረክ ላይ አጸደቀ፡፡ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ Read More

News

የተጠያቂነት ስርዐትን ማስፈን ከቋሚ ኮሚቴው የሚጠበቅ ቀዳሚው ተግባር እንደሆነ ተገለጸ

Posted on

ኦዲትን መሰረት በማድረግ የተጠያቂነትን ስርዐት ማስፈን ከኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚጠበቅ ቀዳሚው ተግባር እንደሆነ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኦዲት ዘርፍ ምክትል ዋና Read More

News

ቋሚ ኮሚቴው የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤትን ጎበኘ

Posted on

ስድስተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ተከትሎ የተመሰረተው የ.ኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አካል የሆነው የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤትን ህዳር 08/2014 ዓ.ም ጎበኙ፡፡ የፌዴራል ዋና Read More

News

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለብሔራዊ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የመገልገያ መሳሪያዎች ድጋፍ አደረገ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ጥቅምት 16/2014 ዓ.ም ለብሔራዊ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የመገልገያ መሳሪያዎች ድጋፍ አደረገ፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኦዲት ዘርፍ ምክትል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሰረት ዳምጤ መ/ቤቱ Read More

News

የልምድ ልውውጥ መድረክ ተካሄደ

Posted on

የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት የስራ ሀላፊዎች ጥቅምት 4/2014 ዓ.ም በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በመገኘት የልምድ ልውውጥ አካሄዱ፡፡ የክልሉ ዋና ኦዲተር መ/ቤት የስራ ሀላፊዎች በፋይናንሻልና ክዋኔ Read More

News

በነጠላ ኦዲት አዋጅ ዙርያ ውይይት ተደረገ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት እንዲሁም የክልልና የከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች በተለያዩ ህጎች በተሰጣቸው ሀላፊነት መነሻነት የፌዴራል መንግስት ለክልሎች የሚሰጠውን የድጋፍና ድጎማ በጀት ኦዲት ለማድረግ በሚያደርጉት እንቅስቃሴ የሚፈጠርን የኦዲት ድግግሞሽ Read More

News

የፌዴራል እና የክልል ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት እንዲሁም የክልልና የከተማ አስተዳደሮች ዋና ኦዲተር መ/ቤቶች በ2013 በጀት አመት የነበራቸውን የስራ አፈጻጸም ከነሀሴ 22-23/2013 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ ገመገሙ፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ባዘጋጀው የምክክር መድረክ Read More

Uncategorized

በቋሚ ኮሚቴው ጥረት በርካታ ውጤቶች መገኘታቸው ተገለጸ

Posted on

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ባለፉት ስድስት አመታት በኦዲት ዙርያ ባደረጋቸው እንቅስቃሴዎች በርካታ ውጤቶች መመዝገባቸውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኦዲት ዘርፍ ምክትል ዋና Read More

News

የመ/ቤቱ ሰራተኞች የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር አካሄዱ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር አመራሮችና ሠራተኞች ሀምሌ 2 ቀን 2013 ዓ.ም በሆለታ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው የሲባ ፓርክ ችግኞችን በመትከል አረንጓዴ አሻራቸውን አስቀምጠዋል፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት፣ የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽንና የኢትዮጵያ Read More