News

ለሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት የላፕቶፕ ኮምፒውተር ድጋፍ ተደረገ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት መገልገያ የሚሆኑ የ15 ላፕቶፕ ኮምፒውተሮች ድጋፍ አደረገ፡፡ መጋቢት 8 ቀን 2014 ዓ.ም በመ/ቤቱ በተከናወነው የርክክብ ስነስርዓት ላይ ኮምፒውተሮቹን ያስረከቡት Read More

News

ሴቶች እድሉን ካገኙ አሁን ያላቸውን ሁለንተናዊ ተሳትፎ የበለጠ ማሳደግ እንደሚችሉ ተገለጸ

Posted on

በአለም አቀፍ ደረጃ ለ111ኛ ጊዜ በሀገራችን ደግሞ “እኔ የእህቴ ጠባቂ ነኝ” በሚል መሪ ቃል ለ46ኛ ጊዜ የተከበረው አለም አቀፍ የሴቶች ቀን (March-8) የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አመራርና ሠራተኞች በተገኙበት የካቲት Read More

News

የ2013/2014 ኦዲት በጀት ዓመት የመ/ቤቱ ዕቅድ አፈጻጸም በታቀደው መሰረት መሳካቱ ተገለጸ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በ2013/2014 የኦዲት በጀት ዓመት ሊያከናውናቸው ያቀዳቸውን የተለያዩ ኦዲት ክንውኖች በታቀደው መሰረት መፈጸሙ ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው ከየካቲት 14-18/2014 ዓ.ም በተካሄደው የመ/ቤቱ የ2013/2014 ኦዲት በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም Read More

News

ከኦዲት ግኝቶች በኋላ ያለውን የተጠያቂነት ሥርዓት የሚያጠናክር የሁለትዮሽ ስምምነት ተደረገ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በሚያከናውናቸው የኦዲት ተግባራት የሚወጡ የኦዲት ግኝቶችን ተከትሎ በሚመለከታቸው ህጋዊ አካላት መተግበር የሚገባውን የተጠያቂነት ሥርዓት ሊያጠናክር የሚችል የሁለትዮሽ የጋራ ስምምነት ከፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ጋር አደረገ፡፡ የሁለቱ ተቋማት Read More

News

በኦዲት አተገባበርና ሌሎች አሠራሮች ዙሪያ ያተኮረ የልምድ ልውውጥ ተካሄደ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት በኦዲት ሂደትና አተገባበር እንዲሁም በሌሎች የመ/ቤቱ አሠራሮች ላይ ያተኮሩ ልምዶቹን አካፈለ፡፡ ከየካቲት 7  እስከ የካቲት 8 ቀን 2014 ዓ.ም Read More

News

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በኦዲት ግኝቶች ላይ እየወሰዳቸው ያሉ አበረታች የማስተካከያ እርምጃዎችን አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተገለጸ

Posted on

የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ጥር 30 ቀን 2014 ዓ.ም ባካሄደው ይፋዊ ህዝባዊ ስብሰባ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በኦዲት ግኝቶች ላይ እየወሰዳቸው ያሉ አበረታች የማስተካከያ እርምጃዎችን አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት Read More

News

የዘላቂ የልማት ግቦችን የተመለከተ የመረጃ ማሰባሰቢያና ማደራጃ ሥርዓት የበለጠ መጠናከር እንዳለበት ተጠቆመ

Posted on

የቀድሞው የማዕከላዊ ስታትሰቲክስ ኤጀንሲ የአሁኑ የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት የዘላቂ ልማት ግቦች መረጃዎች አሰባሰብና አደረጃጀትን  በሚመለከት የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ባካሄደው  የ2012/2013 በጀት ዓመት የክዋኔ ኦዲት መሰረት የታዩ ግኝቶች ላይ ያተኮረ Read More

News

በከተማ ፕላን ዝግጅትና አተገባበር ላይ የሚታዩ ክፍተቶች ተገቢ ትኩረት ሊሰጣቸው እንደሚገባ ተገለጸ

Posted on

የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቀሚ ኮሚቴ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በከተማ ፕላን ዝግጅትና አተገባበር ላይ ለሚታዩ ክፍተቶች ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ ሊሰራ እንደሚገባ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት Read More

News

የስርዓተ ጾታ እኩልነትን ለማረጋገጥ የሴቶችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነትና መብት በበለጠ ማሳደግ እንደሚገባ ተገለጸ

Posted on

በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴርና በሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በኩል ቀጣይና ጠንካራ ጥረቶችን በማድረግ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከተነደፉት የዘላቂ ልማት ግቦች የሥርዓተ ጾታ እኩልነትን ለማረጋገጥና የሴቶችን የአመራርነትና ሁለንተናዊ ተሳትፎ ለማሳደግ የተቀመጠውን ግብ Read More