ለሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት የላፕቶፕ ኮምፒውተር ድጋፍ ተደረገ
Posted onየፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት መገልገያ የሚሆኑ የ15 ላፕቶፕ ኮምፒውተሮች ድጋፍ አደረገ፡፡ መጋቢት 8 ቀን 2014 ዓ.ም በመ/ቤቱ በተከናወነው የርክክብ ስነስርዓት ላይ ኮምፒውተሮቹን ያስረከቡት Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት መገልገያ የሚሆኑ የ15 ላፕቶፕ ኮምፒውተሮች ድጋፍ አደረገ፡፡ መጋቢት 8 ቀን 2014 ዓ.ም በመ/ቤቱ በተከናወነው የርክክብ ስነስርዓት ላይ ኮምፒውተሮቹን ያስረከቡት Read More
በአለም አቀፍ ደረጃ ለ111ኛ ጊዜ በሀገራችን ደግሞ “እኔ የእህቴ ጠባቂ ነኝ” በሚል መሪ ቃል ለ46ኛ ጊዜ የተከበረው አለም አቀፍ የሴቶች ቀን (March-8) የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አመራርና ሠራተኞች በተገኙበት የካቲት Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በ2013/2014 የኦዲት በጀት ዓመት ሊያከናውናቸው ያቀዳቸውን የተለያዩ ኦዲት ክንውኖች በታቀደው መሰረት መፈጸሙ ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው ከየካቲት 14-18/2014 ዓ.ም በተካሄደው የመ/ቤቱ የ2013/2014 ኦዲት በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በሚያከናውናቸው የኦዲት ተግባራት የሚወጡ የኦዲት ግኝቶችን ተከትሎ በሚመለከታቸው ህጋዊ አካላት መተግበር የሚገባውን የተጠያቂነት ሥርዓት ሊያጠናክር የሚችል የሁለትዮሽ የጋራ ስምምነት ከፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ጋር አደረገ፡፡ የሁለቱ ተቋማት Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት በኦዲት ሂደትና አተገባበር እንዲሁም በሌሎች የመ/ቤቱ አሠራሮች ላይ ያተኮሩ ልምዶቹን አካፈለ፡፡ ከየካቲት 7 እስከ የካቲት 8 ቀን 2014 ዓ.ም Read More
የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ጥር 30 ቀን 2014 ዓ.ም ባካሄደው ይፋዊ ህዝባዊ ስብሰባ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በኦዲት ግኝቶች ላይ እየወሰዳቸው ያሉ አበረታች የማስተካከያ እርምጃዎችን አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት Read More
በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለውስጥ ኦዲት ዳይሬክቶሬት ኦዲተሮች የፋይናንሻል ኦዲት የአሰራር ማኑዋልን በሚመለከት የሶስት ቀን ስልጠና ተሰጠ፡፡ ከጥር 23 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ጥር 25 ቀን 2014 ዓ.ም በመ/ቤቱ የስልጠና Read More
የቀድሞው የማዕከላዊ ስታትሰቲክስ ኤጀንሲ የአሁኑ የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት የዘላቂ ልማት ግቦች መረጃዎች አሰባሰብና አደረጃጀትን በሚመለከት የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ባካሄደው የ2012/2013 በጀት ዓመት የክዋኔ ኦዲት መሰረት የታዩ ግኝቶች ላይ ያተኮረ Read More
የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቀሚ ኮሚቴ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በከተማ ፕላን ዝግጅትና አተገባበር ላይ ለሚታዩ ክፍተቶች ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ ሊሰራ እንደሚገባ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት Read More
በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴርና በሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በኩል ቀጣይና ጠንካራ ጥረቶችን በማድረግ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከተነደፉት የዘላቂ ልማት ግቦች የሥርዓተ ጾታ እኩልነትን ለማረጋገጥና የሴቶችን የአመራርነትና ሁለንተናዊ ተሳትፎ ለማሳደግ የተቀመጠውን ግብ Read More