News

ዩኒቨርሲቲው በፋይናንስ አሰራሩ ላይ ያሉበትን ተደጋጋሚ ክፍተቶች እንዲያስተካክል ተጠየቀ

Posted on

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የ2013 በጀት ዓመት የሂሳብ ህጋዊነት ኦዲት ግኝቶችን አስመልክቶ ይፋዊ የህዝብ ውይይት መድረክ አካሂዷል፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት Read More

News

መ/ቤቱ የ2014/2015 በጀት ዓመት የ6 ወር እቅድ አፈጻጸሙን ለቋሚ ኮሚቴው አቀረበ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ2014/2015 በጀት ዓመት የሁለተኛ ሩብ አመት አፈጻጸሙን ለኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አቀረበ፡፡ በመድረኩ የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ Read More

News

ከፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አሰራርና ልምድ ሰፊ ተሞክሮዎችን እንዳገኘ የሲዳማ ክልል ምክር ቤት ገለጸ

Posted on

በሲዳማ ክልል ምክር ቤት አፈጉባኤ የተመራ የልዑክ ቡድን የፌዴራል ዋና ኦዲተር ቤትን የጎበኘ ሲሆን ከጉብኝቱ ሰፊና ጠቃሚ ተሞክሮዎችን እንዳገኘ ገልጿል፡፡ የሲዳማ ክልል ምክር ቤት አፈ-ጉባኤና ም/አፈጉባኤ፣ የክልሉ ምክር ቤት የበጀት፣ Read More

News

ዩኒቨርስቲው እያስገነባቸው ላሉ ፕሮጀክቶች ተገቢውን የአዋጭነት ጥናት ሳያከናውን መሆኑ ተጠቆመ

Posted on

የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የሚያስገነባቸውን የህንፃ ፕሮጀክቶች የአዋጭነነት ጥናት ሳያካሂድ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መጋቢት 27 ቀን 2015 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ Read More

News

ባለስልጣን መ/ቤቱ ህጎችንና የአሠራር ሥርዓቶችን ተፈጻሚ እንዲሆኑ በትኩረት ሊሠራ እንደሚገባ ተገለጸ

Posted on

የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ባለስልጣን ደንብና መመሪያዎችን ተፈጻሚ ከማድረግ እንዲሁም ሌሎች የአሠራር ሥርዓቶች ተከትሎ ሥራዎችን ከመስራት አንጻር የታዩ ክፍተቶችን ሊቀርፍ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ Read More

News

ዩኒቨርሲቲው ለኦዲት ግኝት እየሰጠ ያለው ትኩረት አነስተኛ መሆኑ ተጠቆመ

Posted on

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ለኦዲት ግኝት እየሰጠው ያለው ትኩረት አነስተኛ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መጋቢት 13 ቀን 2015 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የ2013 Read More

News

ለመ/ቤቱ ባለሞያዎች በአስተሳሰብ ግንባታ (Mind set) እና ሌሎች ተዛማጅ ጉዳዮች ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ

Posted on

ከፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የተለያዩ የስራ ክፍሎች ለተውጣጡ ባለሙያዎች በአስተሳሰብ ግንባታ /Mindset/፣ በአመራር ክህሎት /Leadership/፣ በስሜት ብልህነት /Emotional Intelligence/ እና በሌሎች ተመሳሳይ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ፡፡ ከየካቲት 13-25/2015 Read More

News

ቋሚ ኮሚቴዎች የኦዲት ግኝትን ለክትትልና ቁጥጥር ሥራቸው አጋዥ መሣሪያ አድርገው ሊሠሩ እንደሚገባ ተገለጸ

Posted on

በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያሉ የተለያዩ ቋሚ ኮሚቴዎች የኦዲት ግኝትን ለክትትልና ቁጥጥር ሥራቸው አጋዥ መሣሪያ አድርገው ሊሠሩ እንደሚገባ የምክርቤቱ የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሜቴ ገለጸ፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር Read More

News

በውል ስምምነቱ መሰረት ፕሮጀክቶች ባለመጠናቀቃቸው የሀገር ሀብት እየባከነ መሆኑን ተጠቆመ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የፕሮጀክት ግንባታ አፈፃፀምን አስመልክቶ በ2013/14 በጀት ዓመት ባካሄደው የክዋኔ ኦዲት መሠረት በርካታ ሀብት እየባከነ መሆኑን ተገለጸ፡፡ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና Read More

News

የመሰረተ ልማት ተቋማት የተቀናጀ አሠራር ያለመኖር ከፍተኛ የሀብት ብክነት እያስከተለ ነው ተባለ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የቀድሞውን የፌዴራል የተቀናጀ መሰረተ ልማቶች ማስተባበሪያ ኤጀንሲ የተቀናጀ የመሠረተ ልማት ግንባታ መስመር ዝርጋታና ሌሎች ተያያዥ አሠራሮችን አስመልክቶ በ2013/14 በጀት ዓመት በካሄደው የክዋኔ ኦዲት መሠረት በርካታ ክፍተቶች Read More