ኢንስቲትዩቱ ለኦዲት ግኘት ትኩረት አልሰጠም ተባለ
Posted onየኢትዮጵያ ብዝሃ ህይወት ኢንስቲትዩት ለኦዲት ግኝት ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ አለመሆኑ ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት የ2013/14 በጀት ዓመት Read More
የኢትዮጵያ ብዝሃ ህይወት ኢንስቲትዩት ለኦዲት ግኝት ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ አለመሆኑ ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት የ2013/14 በጀት ዓመት Read More
ከተለያዩ የፋይናንሽያልና የክዋኔ ኦዲት ዳይሬክቶሬቶች ለተወጣጡ የኦዲት የስራ ኃላፊዎችና ከፍተኛ ኦዲተሮች በግንባታ ኦዲት (Construction Audit) ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ፡፡ ስልጠናው ከሚያዚያ 3-18 /2015 ዓ.ም በስራ አመራር ኢንስቲቲዩት በሁለት ዙር የተሰጠ Read More
የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በ2013 በጀት ዓመት የፋይናንስ አሠራሩ እና በንብረት አያያዝና አጠባበቅ ስርዓቱ ላይ ጉልህ ክፍተቶች እንደነበሩበት ተገለጸ፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በዩኒቨርሲቲው የ2013 በጀት ዓመት የፋይናንስ እና ንብረት Read More
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ላይ በ2014 በጀት ዓመት ያካሄደውን የክዋኔ ኦዲት በሚመለከት በግኝቶቹ ላይ ይፋዊ Read More
በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አዲስ ለተቀጠሩ ጀማሪ ኦዲተሮች የትውውቅ /Induction /ስልጠና ተሰጠ፡፡ ስልጠናው ከሚያዚያ 9-12/2015 ዓ.ም ድረስ የተካሄደ ሲሆን በጥቅሉ 18 የሚሆኑ አዲስ የተቀጠሩ ጀማሪ ኦዲተሮች በስልጠናው ተሳትፈዋል፡፡ የስልጠናው ዓላማ Read More
የኦዲት ረቂቅ ሪፖርትን ጥልቀት ባለው ሁኔታ መከለስና መገምገም የሚያስችል (Critical Reviewing a Draft Audit Report) እንዲሁም በኦዲት ቡድኖች አመራር (Leading & Managing Teams) ላይ ያተኮረ የሁለት ቀናት ስልጠና ተሰጠ፡፡ ከሚያዚያ Read More
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የ2013 በጀት ዓመት የሂሳብ ህጋዊነት ኦዲት ግኝቶችን አስመልክቶ ይፋዊ የህዝብ ውይይት መድረክ አካሂዷል፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ2014/2015 በጀት ዓመት የሁለተኛ ሩብ አመት አፈጻጸሙን ለኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አቀረበ፡፡ በመድረኩ የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ Read More
በሲዳማ ክልል ምክር ቤት አፈጉባኤ የተመራ የልዑክ ቡድን የፌዴራል ዋና ኦዲተር ቤትን የጎበኘ ሲሆን ከጉብኝቱ ሰፊና ጠቃሚ ተሞክሮዎችን እንዳገኘ ገልጿል፡፡ የሲዳማ ክልል ምክር ቤት አፈ-ጉባኤና ም/አፈጉባኤ፣ የክልሉ ምክር ቤት የበጀት፣ Read More
የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የሚያስገነባቸውን የህንፃ ፕሮጀክቶች የአዋጭነነት ጥናት ሳያካሂድ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መጋቢት 27 ቀን 2015 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ Read More