News

ኢንስቲትዩቱ ለኦዲት ግኘት ትኩረት አልሰጠም ተባለ

Posted on

የኢትዮጵያ ብዝሃ ህይወት ኢንስቲትዩት ለኦዲት ግኝት ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ አለመሆኑ ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት የ2013/14 በጀት ዓመት Read More

News

የግንባታ ኦዲት(Construction Audit) ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ፡፡

Posted on

ከተለያዩ የፋይናንሽያልና የክዋኔ ኦዲት ዳይሬክቶሬቶች ለተወጣጡ የኦዲት የስራ ኃላፊዎችና ከፍተኛ ኦዲተሮች በግንባታ ኦዲት (Construction Audit) ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ፡፡ ስልጠናው ከሚያዚያ 3-18 /2015 ዓ.ም በስራ አመራር ኢንስቲቲዩት በሁለት ዙር የተሰጠ Read More

News

ዩኒቨርሲቲው በታዩበት የኦዲት ግኝቶች ላይ የማሻሻያ እርምጃዎች ለመውሰድ እያደረገ ያለው ጥረት አበረታች መሆኑ ተገለጸ፡፡ *በቀሪ ግኝቶች ላይ ቀጣይ እርምጃዎችን እንዲወሰድ ተጠይቋል፡፡

Posted on

የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በ2013 በጀት ዓመት የፋይናንስ አሠራሩ እና በንብረት አያያዝና አጠባበቅ ስርዓቱ ላይ ጉልህ ክፍተቶች እንደነበሩበት ተገለጸ፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በዩኒቨርሲቲው የ2013 በጀት ዓመት የፋይናንስ እና ንብረት Read More

News

ኢንተርፕራይዙ በኦዲት ግኝቶቹ ላይ አበረታች እርምጃዎች እየወሰደ መሆኑ ተገለጸ፡፡ *ቀሪ የማሻሻያ እርምጃዎችን በአፋጣኝ መውሰድ እንደሚገባው በመድረኩ ላይ ተጠቁሟል ፡፡

Posted on

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ላይ በ2014 በጀት ዓመት ያካሄደውን የክዋኔ ኦዲት በሚመለከት በግኝቶቹ ላይ ይፋዊ Read More

News

አዲስ ለተቀጠሩ ኦዲተሮች የተቋማዊ አሠራር ትውውቅ /Induction/ ስልጠና ተሰጠ

Posted on

በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አዲስ ለተቀጠሩ ጀማሪ ኦዲተሮች የትውውቅ /Induction /ስልጠና ተሰጠ፡፡ ስልጠናው ከሚያዚያ 9-12/2015 ዓ.ም ድረስ የተካሄደ ሲሆን በጥቅሉ 18 የሚሆኑ አዲስ የተቀጠሩ ጀማሪ ኦዲተሮች በስልጠናው ተሳትፈዋል፡፡ የስልጠናው ዓላማ Read More

News

በኦዲት ረቂቅ ሪፖርት ክለሳ እና በኦዲት ቡድን አመራር ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ

Posted on

የኦዲት ረቂቅ ሪፖርትን ጥልቀት ባለው ሁኔታ መከለስና መገምገም የሚያስችል (Critical Reviewing a Draft Audit Report) እንዲሁም በኦዲት ቡድኖች አመራር (Leading & Managing Teams) ላይ ያተኮረ የሁለት ቀናት ስልጠና ተሰጠ፡፡ ከሚያዚያ Read More

News

ዩኒቨርሲቲው በፋይናንስ አሰራሩ ላይ ያሉበትን ተደጋጋሚ ክፍተቶች እንዲያስተካክል ተጠየቀ

Posted on

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የ2013 በጀት ዓመት የሂሳብ ህጋዊነት ኦዲት ግኝቶችን አስመልክቶ ይፋዊ የህዝብ ውይይት መድረክ አካሂዷል፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት Read More

News

መ/ቤቱ የ2014/2015 በጀት ዓመት የ6 ወር እቅድ አፈጻጸሙን ለቋሚ ኮሚቴው አቀረበ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ2014/2015 በጀት ዓመት የሁለተኛ ሩብ አመት አፈጻጸሙን ለኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አቀረበ፡፡ በመድረኩ የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ Read More

News

ከፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አሰራርና ልምድ ሰፊ ተሞክሮዎችን እንዳገኘ የሲዳማ ክልል ምክር ቤት ገለጸ

Posted on

በሲዳማ ክልል ምክር ቤት አፈጉባኤ የተመራ የልዑክ ቡድን የፌዴራል ዋና ኦዲተር ቤትን የጎበኘ ሲሆን ከጉብኝቱ ሰፊና ጠቃሚ ተሞክሮዎችን እንዳገኘ ገልጿል፡፡ የሲዳማ ክልል ምክር ቤት አፈ-ጉባኤና ም/አፈጉባኤ፣ የክልሉ ምክር ቤት የበጀት፣ Read More

News

ዩኒቨርስቲው እያስገነባቸው ላሉ ፕሮጀክቶች ተገቢውን የአዋጭነት ጥናት ሳያከናውን መሆኑ ተጠቆመ

Posted on

የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የሚያስገነባቸውን የህንፃ ፕሮጀክቶች የአዋጭነነት ጥናት ሳያካሂድ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መጋቢት 27 ቀን 2015 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ Read More