News

በስርዓተ ጾታና ማህበራዊ ጉዳዮች አካታችነት ኦዲት ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ

Posted on

ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የስራ ኃላፊዎች በስርዓተ ጾታና ማህበራዊ ጉዳዮች አካታችነት ኦዲት ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ፡፡ ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 1 ቀን 2017 ዓ.ም ለሶስት ቀናት በአዲስ አበባ የተሰጠው ስልጠና Read More

News

የፌዴራል ዋና ኦዲተር ከአፍሪካ የልማት ባንክ ም/ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ ከአፍሪካ የልማት ባንክ ም/ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሊያንደሬ ባሶሌ ጋር የተለያዩ የጋራ የትብብር ስራዎችን በተመለከተ ውይይት አደረጉ፡፡ መስከረም 28 ቀን 2017 ዓ.ም በክብርት ዋና Read More

News

መስሪያ ቤቱ የኦዲት ክትትልና ድጋፍ አሠጣጥ በሚመለከት የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለአማራ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ባለሙያዎች የኦዲት ክትትልና ድጋፍ አሰጣጥ ላይ የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሰጠ፡፡ ከመስከረም 08-15 ቀን 2017 ዓ.ም በኮምቦልቻ ከተማ በተሰጠው ሥልጠና 25 Read More

News

መ/ቤቱ ለሀረሪ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት የአሠራር ልምድና ተሞክሮ የማካፈል ተግባር አካሄደ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ከሀረሪ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለመጡ በተለያዩ የስራ ዘርፎች የሚገኙ የስራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች የመ/ቤቱን አሠራሮች በሚመለከት ልምድና ተሞክሮውን አካፍሏል፡፡ ከመስከረም 20 -21/2017 ዓ.ም በፌዴራል ዋና Read More

News

የግንባታ ሂሳብ ኦዲት ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የግንባታ ሂሳብና የግንባታ ሂሳብ ኦዲት ሂደትን በተመለከተ  በመ/ቤቱ የስልጠና ማዕከል ስልጠና ተሰጠ፡፡ ከመስከረም 20 -24 / 2017 ዓ.ም ለአምስት ቀናት በተሰጠው ስልጠና የኮንስትራክሽን ግንባታ ሂደትን በተመለከተ Read More

News

የፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ የ2017 አዲስ አመትን ምክንያት በማድረግ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ “የእንኳን አደረሳችሁ” መልዕክት አስተላልፈዋል!

Posted on

ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ !እንኳን ለአዲሱ አመት በሠላም አደረሳችሁ!! አዲሱ የ2017 ዓመት ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የአብሮነት፣ የሠላም፣ የጤና እና የበረከት እንዲሆን እየተመኘሁ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ዘመኑ የሚጠይቀውን የኦዲት ስራና ተቋማዊ Read More

News

የፋይናንሽያልና ህጋዊነት ኦዲት ማኑዋሎችን መሠረት በማድረግ የተካሄደው የAFROSAI-E ወርክሾፕ በርካታ ልምዶች የተገኙበት መሆኑ ተገለጸ

Posted on

የኢትዮጵያ ፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የኦዲትና ሌሎች የስራ ክፍሎች የስራ ኃላፊዎችን ጨምሮ  በአፍሪካ የእንግሊዝኛ ተናጋሪ ሀገራት ዋና ኦዲተር ተቋማት ማህበር (AFROSAI-E) ስር ከሚገኙ ዋና ኦዲተር ተቋማት የተውጣጡ የኦዲት ኤክስፐርቶች የተሳተፉበትና Read More

News

መ/ቤቱ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተር መ/ቤት ኦዲተሮች ስልጠና ሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለአዲስ አበባ ከተማ ዋና ኦዲተር   መ/ቤት ለሥራ ኃላፊዎችና ለኦዲት ባለሙያዎች በተለያዩ ኦዲት ነክ እና የአሠራር ስርዓቶች ዙሪያ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከነሐሴ 21 እስከ ነሐሴ 27/2016 Read More

News

ለመ/ቤቱ የውስጥ ኦዲተሮችና የንብረት አስተዳደር ሰራተኞች ስልጠና ተሰጠ

Posted on

ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የውስጥ ኦዲተሮችና የንብረት የአስተዳደር ሠራተኞች የንብረት አስተዳደርና ግዢን የተመለከተ ስልጠና ተሰጠ፡፡ ከነሐሴ 22 እስከ ነሐሴ 24/ 2016 ዓ.ም በመ/ቤቱ የሥልጠና ማዕከል በተሰጠው ስልጠና የውስጥ ኦዲት ዳይሬክቶሬት Read More