News

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሠራተኞች የአዲስ አበባ ሙዚየምን ጎበኙ

Posted on

የፌደራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሠራተኞች በአዲስ አበባ ሙዚየም በመገኘት በሙዚየሙ የሚገኙ የተለያዩ ታሪካዊ ቅርሶችንና የባህል ቁሳቁሶችን ጎብኝተዋል፡፡ ግንቦት 15 ቀን 2015 ዓ.ም በመ/ቤቱ ሠራተኞች የተካሄደው የሙዚየም ጉብኝት “የሙዚየሞች ዘለቄታዊነት እና Read More

News

የተፋሰሱ የውሃ ሀብት አጠቃቀምና አስተዳደር የሚገባውን ያህል ውጤታማ ያለመሆኑ ተገለጸ

Posted on

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የአዋሽ ተፋሰስ ልማት ጽ/ቤትን ከ2008 አስከ 2013 በጀት ዓመታት የነበረውን የተፋሰሱን የውሃ Read More

News

ከተቋማትና ግለሰቦች ፍላጎት በላይ የአሠራር ህጎችና መመሪያዎች መከበር እንዳለባቸው ተገለጸ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በጂንካ ዩኒቨርሲቲ የ2013 በጀት ዓመት የፋይናንስ አሠራርና ንብረት አስተዳደር አፈጻጸም ላይ ባካሄደው የሂሳብ ህጋዊነት ኦዲት መሰረት በርካታ የህግና መመሪያ ጥሰቶች መታየታቸው ተገለጸ ፡፡ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች Read More

News

የትግራይ ክልል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የሥራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤትን በመጎብኘት የልምድ ልውውጥ አደረጉ

Posted on

የትግራይ ክልል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የሥራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤትን በመጎብኘት የልምድ ልውውጥ ያደረጉ ሲሆን ከፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ዋና ኦዲተር እና ምክትል ዋና ኦዲተር ጋር በተለያዩ ጉዳዮች Read More

News

የደን ልማት ትግበራ ለተለያዩ ኢኮኖሚዊ ጠቀሜታዎች ሊውል እንደሚገባ ተገለጸ

Posted on

የሀገሪቱ የደን ልማት ትግበራ የመሬት መራቆትን ከማስቀረትና የአካባቢ አየር ንብረት መዛባትን ከመከላከል ባሻገር ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ሊያደርጉ በሚችሉ ለተለያዩ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳዎች ሊውል በሚገባው ደረጃ ትኩረት እንደሚያስፈልገው ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው የፌዴራል ዋና Read More

News

የዩኒቨርሲቲው አዲስ አመራር የተቋሙን የቆዩ ብልሹ አሠራሮች ለማስተካከል ከፍተኛ ጥረት ማድረግ እንዳለበት ተገለጸ-#_የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ላለፉት ተከታታይ ዓመታት ተቀባይነት በሚያሳጣ የኦዲት አስተያየት (Adverse Audit Opinion) ውስጥ መሆኑ ተጠቅሷል፡፡

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ያካሄደውን የ2013 በጀት ዓመት የሒሳብ ኦዲት በሚመለከት የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ግንቦት 2 ቀን 2015 ዓ.ም Read More

News

ተቋሙ ዘርፈ ብዙ የአሠራር ችግሮች ላይ በቁጭት በመስራቱ ተጨባጭ ለውጥ ማስመዝገቡ ተገለጸ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በቀድሞው የብረታብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (METEC) በአሁኑ በኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ የቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ማምረቻ ኢንዱስትሪ አፈጻጸም ላይ በ2013/2014 በጀት ዓመት ያካሄደውን የክዋኔ ኦዲት መሰረት በማድረግ በኦዲቱ ግኝቶች ላይ ይፋዊ Read More

News

ለኤች.አይ.ቪ. ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ የሚውለው ፈንድ ተገቢ የአጠቃቀም ሥርዓት እንዲኖረው ተጠየቀ

Posted on

በጤና ሚኒስቴር ስር በሚገኘው በፌዴራል የኤች.አይ.ቪ. ኤድስ መቆጣጠሪያና መከላከያ ጽ/ቤት አማካይነት ለኤች.አይ.ቪ. ኤድስ መቆጣጠሪያና መከላከያ የሚውለው ፈንድ አጠቃቀምና አፈጻጸም በርካታ ጉድለቶች ያሉበት በመሆኑ ተገቢ የአጠቃቀምና አፈጻጸም ሥርዓት ሊኖረው እንደሚገባ ተጠየቀ፡፡ Read More

News

ኢንስቲትዩቱ ለኦዲት ግኘት ትኩረት አልሰጠም ተባለ

Posted on

የኢትዮጵያ ብዝሃ ህይወት ኢንስቲትዩት ለኦዲት ግኝት ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ አለመሆኑ ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት የ2013/14 በጀት ዓመት Read More

News

የግንባታ ኦዲት(Construction Audit) ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ፡፡

Posted on

ከተለያዩ የፋይናንሽያልና የክዋኔ ኦዲት ዳይሬክቶሬቶች ለተወጣጡ የኦዲት የስራ ኃላፊዎችና ከፍተኛ ኦዲተሮች በግንባታ ኦዲት (Construction Audit) ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ፡፡ ስልጠናው ከሚያዚያ 3-18 /2015 ዓ.ም በስራ አመራር ኢንስቲቲዩት በሁለት ዙር የተሰጠ Read More