የሲሸልሱ ቀጠናዊ የዋና ኦዲተር ተቋማት ማህበር (AFROSAI-E) የገቨርኒንግ ቦርድ ጉባኤ ጠቃሚ ጉዳዮች ላይ በመምከር ተጠናቋል
Posted onየፌዴራል ዋና ኦዲተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ እና ሌሎች የመ/ቤቱ አመራሮች የተሳተፉበትና በሲሸልስ ዋና ኦዲተር ተቋም (SAI Seychelles) አዘጋጅነት ከግንቦት 11-15/2017 ዓ.ም ለአምስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የነበረው 21ኛው የአፍሪካ እንግሊዝኛ Read More