- በ2022 ዓ.ም በአፍሪካ አርአያ የሆነ ከፍተኛ የኦዲት ተቋም በመሆን ግልፀኝነትን እና ተጠያቂነትን ለማጠናከር አስተዋፅዖ በማበርከት የኢትዮጵያ ዜጎችን ተጠቃሚ ማድረግ፡፡
- To be a model SAI in Africa, that contributes to transparency and accountability for the benefit of “Ethiopian” citizens by 2030.
- በዓለም አቀፍ የከፍተኛ የኦዲት ተቋማት መመዘኛዎች መሰረት ገለልተኛ የሆነ የኦዲት አገልግሎቶችን በማከናወን የመልካም አስተዳደር እና የመንግስት ተቋማት አፈፃፀም ውጤታማነትን ለማጎልበት አስተዋፅዖ ማበርከት፡፡
- Contribute towards enhancing good governance and effectiveness of the government institution's performance by undertaking independent audit services based on International standards for supreme audit institutions.
- Team work = የቡድን ሥራ
- Accountability = ተጠያቂነት
- Reliability = ተአማኒነት
- Integrity = ሀቀኝነት
- Commitment = ቁርጠኝነት
- Creativity, Innovation and Continuous Improvement = ፈጠራ እና ቀጣይነት ያለው ዕድገት
PROCLAMATION No. 982/2016
A PROCLAMATION TO RE-ESTABLISH THE OFFICE OF THE FEDERAL AUDITOR GENERAL
WHEREAS, strengthening the audit system in the country plays an important role in providing reliable data useful for the effective management and administration of the national economy; ... Read More
Article 101
The Auditor General The Auditor General shall, upon recommendation of the Prime Minister, be appointed by the House of Peoples’ Representatives... Read More
Reporting Audit Results:
The audit results are first sent to the Audited Entities higher officials to get replies of the measures taken and their opinions about the suggested audit recommendations ... Read More
Welcome to the Office of the Federal Auditor General (OFAG)
We exist to deliver reliable and objective information through our audit reports to support the House of Peoples' Representatives in carrying out its responsibilities, to strengthen the performance and accountability of the Federal Government for the benefit of the Ethiopian people. By providing reliable and objective information through enhancing the audit profession, our mission is to strengthen the performance, transparency, democratization process, accountability as well as the good governance of the Federal Government for the benefit of the Ethiopian people.
Auditing
Audit is an effective instrument in reflecting the new democratic system by ensuring proper accountability in the various federal government offices and organizations within the state structure.
It is necessary to ascertain that the financial management of the federal government offices and organizations in various developmental and administrative activities follow proper accounting procedures, that the manner of revenue collection... Read More
OUR Achievements
Our Achievements
Office of the Federal Auditor General (OFAG) is mainly responsible for the overall audit tasks of the country. Currently our achievements is indicated here. Those are:-
- Regularity Audit
- Performance Audit
- IT Audit
- Environmental Audit
- Special Audit
- Audit Quality is also included.
ANNUAL PERFORMANCE PLAN
Auditors In Number
Latest Broadcasting
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የስርዓተ-ፆታ ኦዲት ላይ ያዘጋጀውን ማኑዋል በይፋ አስመረቀ
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ከዩኤን ውሜን ኢትዮጵያ (UN Women Ethiopia) ጋር በመተባበር ያዘጋጀውን የሥርዓተ-ፆታ ኦዲት ማኑዋል ኅዳር 15 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ አስመርቋል። ይህ አዲስ ማኑዋል በመንግስት ተቋማት ውስጥ በሚከናወኑ Read More
ዩኒቨርሲቲው የቴክኖሎጂ ምርምርና የዕውቀት ሽግግር ስራዎች ፈጠራንና ፍጥነትን ትኩረት አድርገው እንዲከናወኑ ተጠየቀ
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ምርምር እና የዕውቀት ሽግግር ውጤታማነት ላይ ባካሄደው የክዋኔ ኦዲት የታዩ ግኝቶች ላይ በተደረገ ውይይት የዩኒቨርሲቲው የምርምር ስራዎች በተያዘላቸው በጀት፣ በተወሰነላቸው ጊዜና Read More
ኢትዮጵያ የተሳፈችበት 17ኛው የደቡባዊ አፍሪካ ልማት ማህበረሰብ የህዝብ ፋይናንስ ኮሚቴዎች ድርጅት (SADCOPAC) ኮንፍረንስና 21ኛውአመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ በደቡብ አፍሪካ ተካሄደ-*ኢትዮጵያ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እና በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አመራሮች በጉባኤው ተወክላለች፡፡
የደቡባዊ አፍሪካ ልማት ማህበረሰብ የህዝብ ፋይናንስ ኮሚቴዎች ድርጅት (SADCOPAC) 17ኛው አመታዊ ኮንፈረንስ እና 21ኛው አመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ “የዘላቂ ልማት ቁጥጥርን ማጠናከር እና የፓርላማ አባላት በሕዝብ የፋይናንስ አስተዳደር ውስጥ ያላቸውን ተሳትፎ Read More




