በመ/ቤቱ የአለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን ተከበረ
Posted onበፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት 21ኛዉ የአለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን ተከበረ፡፡ 21ኛዉ የአለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን ”ወጣቶችን ያማከለ የፀረ–ሙስና ትግል፤ የነገዉን ስብዕና ይገነባል” በሚል መሪ ቃል የመ/ቤቱ አመራሮችና ሠራተኞች በተገኙበት በፌዴራል Read More
በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት 21ኛዉ የአለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን ተከበረ፡፡ 21ኛዉ የአለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን ”ወጣቶችን ያማከለ የፀረ–ሙስና ትግል፤ የነገዉን ስብዕና ይገነባል” በሚል መሪ ቃል የመ/ቤቱ አመራሮችና ሠራተኞች በተገኙበት በፌዴራል Read More
ለወሎ ተርሸሪ ኬር የህክምናና የማስተማሪያ ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት ከህብረተሰቡ የተሰበሰበው ገንዘብ ለታለመለት አላማ መዋሉን ማረጋገጥን እና የአሰራር ችግሮችን ለይቶ በማውጣት ችግሮቹ የሚወገዱበትን መፍትሔ መጠቆም አላማው ባደረገው የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አመራሮችና ሠራተኞች ጾታን መሠረት አድርጎ የሚፈጸም ጥቃትን ለመከላከልና ለመቃወም በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ከህዳር ወር አጋማሽ ጀምሮ አስከ ወሩ መጨረሻ ቀናት የሚከበረውን ዓለም አቀፍ የፀረ-ፆታዊ Read More
ቀደም ሲል ለሌሎች የመ/ቤቱ ወኪል ቅርንጫፍ መ/ቤቶች የተሰጠው የአስተዳደርና የህግ ማዕቀፎችን የተመለከተ ስልጠና ባህርዳር ከተማ በሚገኘው የሰሜን ወኪል ቅርንጫፍ መ/ቤት ለሚገኙ አመራሮችና ሠራተኞች ተሰጥቷል፡፡ ከህዳር 17-19/ 2017 ዓ.ም ለሦስት ቀናት Read More
በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የንብረት አስተዳደር፣አያያዝ፣ አጠቃቀምና አወጋገድ ዙሪያ ያተኮረ የሶስት ቀናት ስልጠና ተሰጠ፡፡ የመ/ቤቱ ዋና ኦዲተር ጽ/ቤት ኃላፊን ጨምሮ ከግዥና ንብረት አስተዳደር እንዲሁም ከሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት የተውጣጡና ስልጠናው Read More
በቅርቡ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ም/ዋና ኦዲተር ሆነው ለተሸሙት ክቡር አቶ ሃጂ ኢብሳ በመ/ቤቱ የማኔጅመንት አባላትና መላው ሠራተኞች አቀባበል ተደረገ፡፡ ህዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም በመ/ቤቱ Read More
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ2015/2016 ኦዲት አመት የፋይናንሽያል ኦዲት መሠረት የታዩበትን የሂሳብና ንብረት አስተዳደር አሠራር ክፍተቶች ለማስተካከል እያደረገ ያለውን ጥረት ይበልጥ ማጠናከር እንደሚኖርበት ተገለጸ፡፡ የህዝብ ተወካዮች Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በተለያዩ ተቋማት ላይ የሚያከናውነውን ኦዲት ውጤቶችና የኦዲት አሠራር ሂደቶችን የሚመለከቱ መረጃዎችን ለህብረተሰቡ ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ ሰፊ ተደራሽነትና ሽፋን ያለው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ሚና የጎላ መሆኑ ተገለጸ፡፡ Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በምዕራብ ወኪል መ/ቤት ስር ለሚሠሩ ሠራተኞች የመ/ቤቱን የአስተዳደርና የህግ ማዕቀፎች በተመለከተ ቀጣይ ስልጠና ሰጠ በጅማ ከተማ ለሦስት ቀናት በተሰጠው ስልጠና የፌዴራል መንግስት ሰራተኞች አዋጅ፣ የዋና ኦዲተር Read More
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በ2015/2016 ኦዲት አመት በማዕድን ሚኒስቴር ላይ ባካሄደው የክዋኔ ኦዲት መሠረት ከማዕድን ሀብት የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግና በአግባቡ ለመሰብሰብ በሚደረገው ጥረት ላይ የታዩ የአሠራር ክፍተቶች ሊሻሻሉ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ Read More