News

በመ/ቤቱ የአለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን ተከበረ

Posted on

በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት 21ኛዉ የአለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን ተከበረ፡፡ 21ኛዉ የአለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን ”ወጣቶችን ያማከለ የፀረ–ሙስና ትግል፤ የነገዉን ስብዕና ይገነባል”  በሚል መሪ ቃል  የመ/ቤቱ አመራሮችና ሠራተኞች በተገኙበት በፌዴራል Read More

News

የወሎ ተርሸሪ ኬር የህክምናና የማስተማሪያ ሆስፒታል ፕሮጀክት ያሉበትን የአፈጻጸም ችግሮች አስወግዶ የተነሳበትን ዓላማ እንዲያሳካ ተጠየቀ

Posted on

ለወሎ ተርሸሪ ኬር የህክምናና የማስተማሪያ ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት ከህብረተሰቡ የተሰበሰበው ገንዘብ ለታለመለት አላማ መዋሉን ማረጋገጥን እና የአሰራር ችግሮችን ለይቶ በማውጣት ችግሮቹ የሚወገዱበትን መፍትሔ መጠቆም አላማው ባደረገው የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት Read More

News

በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ዓለም አቀፍ የፀረ-ፆታዊ ጥቃት፣ የኤድስ እና የአካል ጉዳተኞች ቀን ተከበረ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት አመራሮችና ሠራተኞች ጾታን መሠረት አድርጎ የሚፈጸም ጥቃትን ለመከላከልና ለመቃወም በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ከህዳር ወር አጋማሽ ጀምሮ አስከ ወሩ መጨረሻ ቀናት የሚከበረውን ዓለም አቀፍ የፀረ-ፆታዊ Read More

News

የአስተዳደርና የህግ ማዕቀፎችን የተመለከተ ስልጠና ለሰሜን ወኪል ቅርንጫፍ መ/ቤት ሠራተኞች ተሰጠ

Posted on

ቀደም ሲል ለሌሎች የመ/ቤቱ ወኪል ቅርንጫፍ መ/ቤቶች የተሰጠው የአስተዳደርና የህግ ማዕቀፎችን የተመለከተ ስልጠና ባህርዳር ከተማ በሚገኘው የሰሜን ወኪል ቅርንጫፍ መ/ቤት ለሚገኙ አመራሮችና ሠራተኞች ተሰጥቷል፡፡ ከህዳር 17-19/ 2017 ዓ.ም   ለሦስት ቀናት Read More

News

በንብረት አስተዳደር፣ አያያዝ፣ አጠቃቀምና አወጋገድ ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ

Posted on

በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የንብረት አስተዳደር፣አያያዝ፣ አጠቃቀምና አወጋገድ ዙሪያ ያተኮረ የሶስት ቀናት ስልጠና ተሰጠ፡፡ የመ/ቤቱ ዋና ኦዲተር ጽ/ቤት ኃላፊን ጨምሮ  ከግዥና ንብረት አስተዳደር እንዲሁም ከሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት የተውጣጡና ስልጠናው Read More

News

አዲስ ለተሸሙት ም/ዋና ኦዲተር ክቡር አቶ ሃጂ ኢብሳ አቀባበል ተደረገ

Posted on

በቅርቡ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ም/ዋና ኦዲተር ሆነው ለተሸሙት ክቡር አቶ ሃጂ ኢብሳ በመ/ቤቱ የማኔጅመንት አባላትና መላው ሠራተኞች አቀባበል ተደረገ፡፡ ህዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም በመ/ቤቱ Read More

News

ቦርዱ የኦዲት ግኝቶቹን ለማስተካከል እያደረገ ያለውን ጥረት እንዲያጠናክር ተጠየቀ

Posted on

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የ2015/2016 ኦዲት አመት የፋይናንሽያል ኦዲት መሠረት የታዩበትን የሂሳብና ንብረት አስተዳደር አሠራር ክፍተቶች ለማስተካከል እያደረገ ያለውን ጥረት ይበልጥ ማጠናከር እንደሚኖርበት ተገለጸ፡፡ የህዝብ ተወካዮች Read More

News

የመ/ቤቱን የኦዲት አሠራርና ውጤቶች ለህዝብ ለማድረስ የኮርፖሬሽኑ ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በተለያዩ ተቋማት ላይ የሚያከናውነውን ኦዲት ውጤቶችና የኦዲት አሠራር ሂደቶችን የሚመለከቱ መረጃዎችን ለህብረተሰቡ ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ ሰፊ ተደራሽነትና ሽፋን ያለው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ሚና የጎላ መሆኑ ተገለጸ፡፡ Read More

News

የአስተዳደርና የህግ ማዕቀፎችን በተመለከተ ቀጣይ ስልጠና ተሰጠ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በምዕራብ ወኪል መ/ቤት ስር ለሚሠሩ ሠራተኞች የመ/ቤቱን የአስተዳደርና የህግ ማዕቀፎች በተመለከተ ቀጣይ ስልጠና ሰጠ በጅማ  ከተማ ለሦስት ቀናት በተሰጠው ስልጠና የፌዴራል መንግስት ሰራተኞች አዋጅ፣ የዋና ኦዲተር Read More

News

የኦዲት ግኝቶችን በማስተካከል የማዕድን ሀብት ገቢን ይበልጥ ማሳደግ እንደሚገባ ተገለጸ

Posted on

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በ2015/2016 ኦዲት አመት በማዕድን ሚኒስቴር ላይ ባካሄደው የክዋኔ ኦዲት መሠረት ከማዕድን ሀብት የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግና በአግባቡ ለመሰብሰብ በሚደረገው ጥረት ላይ የታዩ የአሠራር ክፍተቶች ሊሻሻሉ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ Read More